Category Uncategorized

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን መንግስት የ2018 የግማሽ ዓመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ           

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ምክር ቤቱ የካቲት 06 እና 07/2018 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚሁ ጉባኤው፡- የክልሉን መንግስት የ2018 የግማሽ ዓመት የስራ…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ23ኛ መደበኛ ስብሰባው የክልሉ የ2018 በጀት 53.2 ቢሊዮን እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ በማካሄድ በክልሉ መንግስት የ2018 የበጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በዚሁ የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ በተመለከተ…