ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ሶዶ ከተማ የኮሪደር ልማት ስራን ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የልማት ስራዎችን በመጎብኘት ላይ ሲሆኑ በጉብኝታቸው በወላይታ ሶዶ ከተማ በመከናወን ላይ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ስራ ጎበኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማው በመከናወን ላይ የሚገኘውን የኮርደር ልማት ስራ አድንቀው በክልሉ የከተማውን ኀብረተሰብ የልማቱ ባለቤት በማድረግ…