Category Latest news

“የስንዴ ነዶን በመምረጥ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሻገር የተጀመሩ ሁለንተናዊ ልማቶች ማስቀጠል ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ጋሞ ዞንን ወክለው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ ዕጩዎችን የሚያስተዋውቅ የድጋፍ ሰልፍ በአርባ ምንጭ ከተማ በድምቀት ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፡-…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉ መንግስት ከ361 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በዘፍኔ ከተማ ያስገነባቸውን የንፁህ የመጠጥ ውሃ እና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በጋሞ ዞን፤ ቦረዳ ወረዳ ይፋዊ የስራ ቆይታ በማድረግ የተለያዩ የልማት ስራዎች ጉብኝት ደረጉ ሲሆን፤ የተለያዩ የተጠናቀቁ የልማት ፕሮጀክቶችንም መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ ለዚሁ የስራ ቆይታ በቦረዳ ወረዳ ዘፍኔ ከተማ ሲደርሱ፤ በዞኑ እና በወረዳ…

“መንግስት መሰረታዊ የሆነውን ፍትሃዊ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማሳደግ በቁርጠኝነት በመስራት ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የተገነባ የንፁሁ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት በይፋ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከ150 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የክልሉ መንግስት ከፌዴራል የውሃና ኢነርጂ ሚንስትር እና ከዞኑ አስተዳደር ጋር በመተባበር ያስገነባው…

“ብልፅግና ፓርቲን መምረጥ ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ በማሻገር ነገ የተሻለች ሀገር ለትውልድ ማውረስ ነው”  ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት  “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!” በሚል መሪ ቃል በዲመካ ከተማ  ከሁሉም መዋቅሮች  የተወጣጡ ብሄር ብሄረሰቦች በተገኙበት ደማቅ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፡- ደቡብ ኦሞ ዞን የብዝሃ ፀጋ ባለቤት፣ የታታሪዎች መናሃሪያ፣ የትሁቶች…

ፖሊስ የሕገመንግስታዊ ሥርዓቱ ዋልታና የዜጎች ደህንነት ዋስትና ብቻ ሳይሆን ወሳኝ የልማት ኃይል ነው- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን በ2ኛ ዙር ያሰለጠናቸው 594 የፖሊስ መኮንኖችን በምዕራብ አባያ ጊዜያዊ የፖሊስ ማስለጠኛ አስመርቋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃ ሥነ-ስርዓቱ የክልሉ መንግስት ክልሉን የሰላም፤ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ራዕይ ሰንቆ፤ ለሰላምና ፀጥታው ዘርፍ ቅድሚያ ትኩረት…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ27ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 27ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ27ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- የክልሉን መንግስት የግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ፣ በክልሉ የመንገድ መሰረተ ልማት እና ጠቅላላ ምርት…

“ይህ ታላቅ ስኬት የትብብር፣ የመደጋገፍ እና ተቀናጅቶ በጋራ የመስራት ውጤት ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር የማብሰሪያ እና የምስጋና መርሃ ግብር ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤቨር ማሲንጋን ጨምሮ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጂንካ ከተማ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር…

“ክልሉን በሚመጥን መልኩ በስድስቱም የክልሉ ማዕከላት በመገንባት ላይ የሚገኙ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በፈጠነ ጊዜ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የሁሉም አካላት ቅንጅትና ትብብር ያስፈልጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ የወላይታ ሶዶ ማዕከል የክልል ተቋማት የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ያለበት ደረጃ የመስክ ጉብኝት፤ የእስካሁን የግንባታ አጻጸም ግምገማ እንዲሁም ይፋዊ የመሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ፤ የክልሉን ህዝቦች ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የጥምቀተ በዓል ፀብና ጥላቻን  በሰላምና በፍቅር የምንተካበት፣ ልዩነቶችንና አለመግባባቶችን በአንድነትና በፍቅር የምንፈታበትና የሚናሸገርበት፣ ትህትናን ተላብሰን ወንድማማችነትንና እህትማማችነንት  የሚናፀናበት ደማቅ በዓል ነው ብለዋል። የክቡር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የሱማሞ አየር ማረፊያ ያለበትን የግንባታ ደረጃ ምልከታ አደረጉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ፤ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ፕሮጀክት ያለበትን የግንባታ ደረጃ የመስክ ምልከታ ያደረጉ ሲሆን፤ ግንባታውን በተያዘለት ጊዜ ማጠናቀቅ እንዲቻል በቀጣይ ስራዎች ዙሪያም ከባለድርሻ አካላት ጋር መክረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ…