ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የ2017 ዓ/ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በይፋ አስጀመሩ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቼ ጫፋ ቀበሌ ተገኝተው አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የበጀት ዓመቱን ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ ለማስጀመር ጎፋ ዞን፤ ገዜ…