Category speeches

speeches

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የ2017 ዓ/ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በይፋ አስጀመሩ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቼ ጫፋ ቀበሌ ተገኝተው አስጀምረዋል፡፡      ርዕሰ መስተዳድሩ የበጀት ዓመቱን ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ ለማስጀመር ጎፋ ዞን፤ ገዜ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ብርሃነ ጥምቀቱ ክርስቶስ የትህትናን ኃያልነት በተግባር ያስተማረበት በመሆኑ፤ በዓሉን ስናከበር በአስተምሮው መሰረት ትህትናን ተላብሰን ዝቅ ብለን ለማገልገል፤ ለመተባበር እንዲሁም ለአንድነትና ለሰላም ለመትጋት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል የብሩህ ተስፋ መገለጫ ነው ብለዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አክለው የዘንድሮውን በዓል የምናከብረው ለሀገራዊ እና ክልላዊ የሰላምና የብልጽግና ራዕዮቻችን…

የርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መልዕክት

ባለፉት አራት ቀናት የተከበሩ አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ፤ ክልላችንን የሰላም፤ የመቻቻል እና የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ራዕያችን ስኬት፤ የጀመርናቸውን ዘርፈ ብዙ የሰላም፤ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በላቀ አፈጻጸም ከግብ በማድረስ የህዝባችንን ፍትሀዊ…

እንደ ‘ዲሽታ ጊና’ ያሉ በክልሉ የሚገኙ ባህላዊ እሴቶች ለህዝቦች አብሮነት፣ ሰላምና ዕድገት ትልቅ አቅም በመሆናቸው በአግባቡ ጠብቆ በማቆየት መጠቀም ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ዲሽታ ግና፤ የኣሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በኣሪ ዞን መቀመጫ በሆነችው ጂንካ ከተማ በልዩ ድምቀት ተከብሯል።  በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ዲሽታ ግና ለኣሪ ብሔረሰብ በኩር እና ታላቅ በዓል ነው…

እንኳን ለዲሽታ ግና የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሰን! አደረሳችሁ!

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ዲሽታ ጊና፡- የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- ዲሽታ ጊና የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ፤ በብሄሩ የጊዜ…

የጠብ፣ የጥላቻና የውጊያ ትጥቅ በመፍታት ፍቅርና ሰላምን በመታጠቅ ለኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግና መስራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

የጠብ፣ የጥላቻና የውጊያ ትጥቅ በመፍታት ፍቅርና ሰላምን በመታጠቅ ለኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግና መስራት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። 19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት በአርባ ምንጭ ከተማ በደማቅ ስነ-ስርአት ተከብሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ መርሃ ግብር…

ሕብረ ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ህዝቦች በአብሮነት ለመኖር የመሰረቱት አሰባሳቢና አቃፊ ሥርዓት ነው -አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

ሕብረ ብሔራዊ ፌደራሊዝም ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በአብሮነት ለመኖር የመሰረቱት አሰባሳቢና አቃፊ ሥርዓት መሆኑን የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ በአርባ ምንጭ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።…

ሀገራዊ ለውጡ ወደ ዕውነተኛ ፌዴራሊዝም ያሸጋገረ እና ነጠላ ትርክትን ወደ ብሔራዊ ትርክት በመቀየር በርካታ ስኬት ማስመዝገብ የቻለ ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ድምቀት የተከበረ ሲሆን፤ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው በዓሉን ለማክበር የብልፅግና ቱርፋት ማሳያ፣ የጥበብ መፍለቂያ፣ የሠላምና የመቻቻል ተምሳሌት ወደ…

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ሶዶ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮን በይፋ መርቀው ከፈቱ

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ እና የፌደራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የወላይታ ሶዶ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮን በይፋ መርቀው ከፍተዋል።    ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃው ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት መንግስት ገለልተኛ፤ ኢትዮጵያን የሚመስል የሚዲያ ተቋም ለመገንባት ባደረገው ሪፎርም መሰረት፤ የኢቢሲ የይዘት አድማስን…