Eden Nigussie

Eden Nigussie

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በአርባ ምንጭ ከተማ እያስገነባ የሚገኘውን የአረጋዊያን ማዕከል ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት በጎ ማሰብና በጎ መስራት ለራስ መሆኑን ገልጸው ሁሉም ሰው አቅሙ በፈቀደ መጠን በበጎ ተግባራት ላይ በመሳተፍ የተሻለ ማህበረሰብን ለመገንባት የድርሻውን ላበረክት እንደሚገባ ተናግረዋል። በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ይህን በመሰለ የማህበራዊ ቀውስን ለመቀነስ የሚረዳ ታላቅ ተግባር ላይ ሀብታቸውን፤…