ኢትዮጵያ እና መላ ኢትዮጵያዊያን ከጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተጎጂ ወገኖቻችንና ከመላው የክልላችን ሕዝቦች ጋር ብሔራዊ ሐዘን ተቀምጠዋል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም የተከሰተ ያልተጠበቀ የመሬት መንሸራተት አደጋ ምክንያት የመላ ኢትዮጵያዊያንን ልብ የሰበረ፤ የክልላችንን ህዝቦች በፅኑ የሐዘን ዳዋ የመታ አስከፊ ጥፋት ደርሷል፡፡ አደጋውን ተከትሎ የኢፌዴሪ…









