
“ሰላም የዕድገትና የልማት መሠረት በመሆኑ የክልሉን አንጻራዊ ሰላም ለማፅናት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በወላይታ ሶዶ ከተማ የተካሄደው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት የ2ኛ ዓመት 2ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤ የክልሉን ሰላም ማፅናት የሚያስችሉ ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ማጠቃለያ በፓርቲው 2ኛ ጉባኤ ከተቀመጡ አቅጣጫዎች አንዱ ጠንካራ…







