
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2ኛ ቀን ውሎ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው 2ኛ ቀን ውሎ፡- የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት አመት ረቂቅ የበጀት ቀመር፤ የአዳዲስ የልማት ኢንሼቲቮች ትግበራ ዝግጅት እንዲሁም የክልል ማዕከላት የተቋማት ህንፃ ግንባታ ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ም/ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…







