
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ ተወያይተዋል። ውይይቱ ተቋሙ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋር ያለውን ትስስር ለማጠናከር እና ስራዎችን ይበልጥ ተቀራርቦ በመደጋገፍ በጋራ ለመስራት ማስቻልን ዓላማ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል። ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለፁት፤ ውይይቱ…