“ክልሉ በቡና እና ቅመማ ቅመም ዘርፍ ያለውን ፀጋ አሟጦ በመጠቀምና የምርት ጥራትና ምርታማነትን በማሳደግ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመስራት ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በጌዴኦ ዞን በዲላ ዙሪያ፣ ይርጋጨፌ እና ወናጎ ወረዳዎች ተዘዋውረው የቡና ምርት አሰባሰብና ዝግጅት ያለበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ በክልሉ ከሚገኙ የግብርና ፀጋዎች መካከል ቡና እና ቅመማ ቅመም አንዱ መሆኑን ገልፀው፤…