የስራ ዕድል ፈጠራን የጋራ አጀንዳ በማድረግ ተቀናጅቶ መስራት ዘላቂ፤ አካታችና አስተማማኝ የስራ ዕድል በመፍጠር ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ያስችለናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

“ዘላቂ፣ አስተማማኝና ፍትሃዊ የስራ ዕድል በመፍጠር ሁለንተናዊ ብልጽግና እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል፤ በስራ ዕድል ፈጠራ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤…