ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የአርባ ምንጭ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የአረጋውያን፤ ሴቶችና ህፃናት መርጃ እና ማቋቋሚያ ማዕከል በይፋ መርቀው ከፈቱ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የአርባ ምንጭ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የአረጋውያን፣ ሴቶች እና ህፃናት መርጃ እና ማቋቋሚያ ማዕከልን በይፋ መርቀው ከፍተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃው ወቅት የመተሳሰብና የመረዳዳት ባህላችንን አጠናክረን በራሳችን አቅም በመረባረብ ድጋፍ የሚሹ እናቶች፣ አባቶች እና ወገን ዘመድ በማጣት ጎዳና…