ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዩኔስኮ በዓለም የሰው ልጅ ወካይ የባሕል ቅርሶነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ ገለፁ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዩኔስኮ በዓለም የሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ልዩ ደስታ በመግለጽ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ሃሳብ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሃሹ ሃሹ ሃሹ! እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!! በክልላችን…









