Press Statements

Press Statements

“በየአካባቢው ያሉ ፀጋዎችን በመግለጥና ጥቅም ላይ በማዋል የክልሉን ህዝብ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የክልሉ መንግስት የ2018 ዋነኛ ትኩረት ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በተገኙበት ወቅት፤ የሁለቱን ምክር ቤቶች ዓመታዊ ሥራ መጀመር በማብሰር የክልሉን መንግስት የ2018 የትኩረት አቅጣጫዎች ማስቀመጣቸው ይታወሳል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ መዳረሻውን ዘላቂ ሰላም…

የብዝኃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ፖሊሲው የተረጋጋና ቀጣይነት ያለዉ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የፈጠራቸው ዕድሎችን ተጠቅሞ የ10 በመቶ ዕድገት ለማስመዝገብ ይሰራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች የዳሰሱ ሲሆን፤ በንግግራቸው ትኩረት…

ሰላም የክልሉ መለያና አርማ የማድረጉ ስራ በ2018 የበጀት ዓመትም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች በመዳሰስ ላይ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጌዴኦ ዞን የደረሰውን አደጋ ተከትሎ የክልሉን የአደጋ ስጋት ምክር ቤት በመሰብሰብ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል 

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጌዴኦ ዞን ባደረጉት የስራ ቆይታ በዞኑ በራጴ ወረዳ የተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ ያደረሰውን ጉዳት በመመልከት በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን በስፍራው ተገኝተው ያፅናኑ ሲሆን፤ የክልሉን የአደጋ ስጋት ምክር ቤት በመሰብሰብም በቀጣይ ተግባራት ዙሪያ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ነሐሴ 13 ክልላችን የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል ሆኖ የተመሠረተበት ታርካዊ ዕለት! እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ የምሥረታ ዓመት…

ከውቧ አርባ ምንጭ እስከ ዳሞቷ ፀዳል ወላይታ ሶዶ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ የተቸረ ልባዊ ፍቅርና አክብሮት!!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ባለፉት ሁለት ቀናት ቀዳሚ የብዝኃ ሕዝቦች የጋራ ቤት በሆነው የሰላም፤ የመቻቻልና የብዝኃነት ተምሳሌቱ ክልላችን ያደረጉት የማይረሳ የስራ ቆይታ ለቀጣይ ስኬታማ ጉዟችን አንድምታው ብዙ ነው፡፡   ከዚህም በላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ቀዳማይት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በክልላችን…

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ ሀብት ማሰባሰብ በይፋ ተጀመሯል

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታ እና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ የሚውል ሀብት የማሰባሰብ ተግባር በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ ሁሉም የድርሻውን እንዲያበረክትም ጥሪ ቀርቧል፡፡   በክልላችን በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም የደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሆስፒታሉ ላይ ከፍተኛ…

ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ሀገሩን ለመለወጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከክረምት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን ዛሬም በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ አካባቢውንና ሀገሩን ለመለወጥ የድርሻውን የሚወጣ፤ ለማህበረሰቡ አወንታዊ ለውጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለዚህ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ፤ የክልሉ መንግስት የይቅርታ አዋጁን መስፈርት ላሟሉ 9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡   ርዕሰ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር በበይነ መረብ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት በማስገባት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ ምዕት አመት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ…