Category Press Statements

Press Statements

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ነሐሴ 13 ክልላችን የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል ሆኖ የተመሠረተበት ታርካዊ ዕለት! እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ የምሥረታ ዓመት…

ከውቧ አርባ ምንጭ እስከ ዳሞቷ ፀዳል ወላይታ ሶዶ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ የተቸረ ልባዊ ፍቅርና አክብሮት!!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ባለፉት ሁለት ቀናት ቀዳሚ የብዝኃ ሕዝቦች የጋራ ቤት በሆነው የሰላም፤ የመቻቻልና የብዝኃነት ተምሳሌቱ ክልላችን ያደረጉት የማይረሳ የስራ ቆይታ ለቀጣይ ስኬታማ ጉዟችን አንድምታው ብዙ ነው፡፡   ከዚህም በላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ቀዳማይት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በክልላችን…

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ ሀብት ማሰባሰብ በይፋ ተጀመሯል

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታ እና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ የሚውል ሀብት የማሰባሰብ ተግባር በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ ሁሉም የድርሻውን እንዲያበረክትም ጥሪ ቀርቧል፡፡   በክልላችን በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም የደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሆስፒታሉ ላይ ከፍተኛ…

ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ሀገሩን ለመለወጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከክረምት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን ዛሬም በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ አካባቢውንና ሀገሩን ለመለወጥ የድርሻውን የሚወጣ፤ ለማህበረሰቡ አወንታዊ ለውጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለዚህ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ፤ የክልሉ መንግስት የይቅርታ አዋጁን መስፈርት ላሟሉ 9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡   ርዕሰ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር በበይነ መረብ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት በማስገባት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ ምዕት አመት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ…

ተሻሽሎ የተዘጋጀው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ሀገራዊ አቅምን ተጠቅሞ ግብርናን ለማዘመንና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ ወሳኝ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በግብርና ሚንስቴር አዘጋጅነት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በ2016 ዓ.ም የፀደቀው አዲሱን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል።     ርዕሰ መስተዳድሩ መድረኩ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲውን በአግባቡ ለማስፈፀምና ትግበራውን ውጤታማ ለማድረግ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ወረሃ መጋቢት የለዉጥ ችቦ የተለኮሰበት፣ ፍሬያማ የሰባት ዓመት ጉዞ የተጀመረበት፣ በርካታ የዉስጥ እና የዉጪ ፈተናዎችን ለጥንካሬያችን ግብዓት ያደረግንበት፣ መጋቢታዊያንን በመዘከር…

ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ የምርት ወቅትን አስመልክቶ ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በክልላችን በ2016/17 የመኽር እርሻ ማስመዝገብ የቻልነውን አመርቂ ውጤት፤ በተያዘው የበልግ አዝመራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ አምባሳደሩ እና ቡድናቸው ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀው ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ…