የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት በ4ኛ መደበኛ ጉባኤው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አፀደቀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የቀረቡለትን ስድስት አዋጆች እና አንድ ፖሊሲ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል። እነዚህም፡- 1- የክልሉን የሪጅዮ ፖሊስ ከተሞች ለማደራጀት የወጣ አዋጅ፤ 2-…
Press Statements
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የቀረቡለትን ስድስት አዋጆች እና አንድ ፖሊሲ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል። እነዚህም፡- 1- የክልሉን የሪጅዮ ፖሊስ ከተሞች ለማደራጀት የወጣ አዋጅ፤ 2-…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት ዕቅድ አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ እና የአደጋ ስጋት ያለባቸው ወገኖችን በዘላቂነት የማቋቋም ሥራው ያለበትን ደረጃ ጎበኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት፣ የክልሉ መንግስት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማቋቋም እና የአደጋ ስጋት ያለባቸውን ከአደጋ ስጋት…
በአለማችን ከከፍተኛ የደን ሽፋን መመናመን፤ ከተጥሮ ሀብት አያያዝ እና ሌሎች በርካታ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ የሰው ልጅ በአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ እና በተፈጥሮ አደጋዎች እየተፈተነ ይገኛል፡፡ በዚህ ረገድ የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓደ ልማት ስራዎች ልዩ ትኩረት…
ባለፉት አራት ቀናት የተከበሩ አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ፤ ክልላችንን የሰላም፤ የመቻቻል እና የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ራዕያችን ስኬት፤ የጀመርናቸውን ዘርፈ ብዙ የሰላም፤ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በላቀ አፈጻጸም ከግብ በማድረስ የህዝባችንን ፍትሀዊ…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ዲሽታ ጊና፡- የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- ዲሽታ ጊና የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ፤ በብሄሩ የጊዜ…
19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል በኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት በውቢቷ አርባምንጭ ከተማ ጅግ በደመቀ እና ባማረ ሁኔታ በስኬት ተክብሯል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ ክብረ በዓሉን የማዘጋጀት ኃላፊነት ከተሰጠው ጊዜ ጀምሮ፤ በክልሉ ርዕሰ…
ከአመት በፊት ጅግጅጋ ላይ ቀዳሚ የብዝኃ ህዝቦች የጋራ ቤት በሆነችው ኅብራዊቷ ክልላችን ሊከበር፤ ቀነ ቀጠሮ የተያዘለት 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል እነሆ ጊዜው ደርሶ በውቢቷ አርባ ምንጭ በልዩ ድምቀት ሊከበር ከጫፍ ደርሷል፡፡ “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ማዕድንና ኢነርጅ ዘርፍ፤ በተለይም የገጠሩን ህብረተሰብ በአማራጭ የኢነርጂ ኃይል የመብራት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ የልማት ትብብር ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ በመወያየት የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት፤ ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ18ኛ መደበኛ ስብሰባው በመንግስት ሰራተኞች የደምወዝ ማሻሻያ መመሪያ፣ የልማት ተነሺዎች ምትክ መሬት ማስተላለፍ፣ 19ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና…