የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የካዎ ኮይሻ ወረዳ የመሬት ናዳ አደጋ ተጎጂዎችን ለመደገፍ ከወላይታ ዞን ጋር በቅርበት በመስራት ላይ ይገኛል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን በካዎ ኮይሻ ወረዳ የተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን ተከትሎ ለአደጋው ተጎጂዎች አስፈላጊውን ድጋፍ የማድረግ ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከወላይታ ዞን አስተዳደር ጋር በቅርበት በመስራት…









