Press Statements

Press Statements

ከደረሰብን ልብ ሰባሪ ሐዘን በመውጣት በአስከፊ አደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችቻችንን በዘላቂነት ለማቋቋም መረባረብ አለብን -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዚዲ ቀበሌ በደረሰው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የታወጀው ብሔራዊ ሐዘን ቀን ማጠቃለያ ሻማ የማብራት ስነ-ስርዓት በሳውላ ከተማ ተካሂዷል፡፡   በክልሉ ጎፋ ዞን የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ…

የክልሉ መንግስት በአደጋው የተጎዱና የተፈናቀሉ ወገኖችን በጥናት ላይ በተመሰረተ አግባብ በቋሚነት ለማቋቋም በመስራት ላይ ይገኛል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን የተከሰተውን የመሬት መንሸራተት አደጋ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመግለጫቸው በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በድጋሚ ገልፀው ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን ተመኝተዋል። አደጋው በስፍራው ከተከሰተ ጊዜ ጀምሮ የክልሉ መንግሥት የአፋጣኝ የነፍስ አድን ስራና የሰብዓዊ…

የደረሰብን ሀዘን ልብ ሰባሪና መላ ኢትዮጵያዊያንን ያሳዘነ ነው – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖቻችንን በቦታው ተገኝተው ሀዘናቸውን በመካፈልና በማጽናናት መልዕክት አስተላልፈዋል።  ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን አስከፊ ጉዳት ቦታው…

ኢትዮጵያ እና መላ ኢትዮጵያዊያን ከጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተጎጂ ወገኖቻችንና ከመላው የክልላችን ሕዝቦች ጋር ብሔራዊ ሐዘን ተቀምጠዋል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም የተከሰተ ያልተጠበቀ የመሬት መንሸራተት አደጋ ምክንያት የመላ ኢትዮጵያዊያንን ልብ የሰበረ፤ የክልላችንን ህዝቦች በፅኑ የሐዘን ዳዋ የመታ አስከፊ ጥፋት ደርሷል፡፡ አደጋውን ተከትሎ የኢፌዴሪ…

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጎፋ ዞን የደረሰውን አደጋ ተከትሎ ለ3 ቀናት የሚቆይ ብሔራዊ ሐዘን አወጀ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን፣ ጎፋ ወረዳ፣ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ ሕይወታቸው ላለፉ ዜጎች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ3 ቀናት የሚቆይ ብሔራዊ ሐዘን አውጇል። የውሳኔው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን አጽናኑ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኮርያ የነበራቸውን የስራ ቆይታ አቋርጠው በመመለስ በጎፋ ዞን በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችንን አጽናንተዋል፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን፤ ገዜ ጎፋ ወረዳ፤ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም የተከሰተ ድንገተኛ የመሬት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰ የመሬት ናዳ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ቀበሌ በዛሬው ዕለት በአከባቢው ከጣለው ከፍተኛ ዝናብ ጋር ተያይዞ በደረሰ የመሬት ናዳ በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ዛሬ ረፋድ አራት ሠዓት ገደማ በጎፋ ዞን ገዜ…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን ሹመቶች ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት አቶ ገብረመስቀል ጫላ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፤ የአርባ ምንጭ ክላስተር…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት 37.6 ቢሊየን ብር አፀደቀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ተወስኖ የቀረበለትን የክልሉን መንግስት የ2017 ረቂቅ በጀት አስመልክቶ በጥልቀት ተወያይቷል፡፡ ምክር ቤቱ በመስተዳድር ምክር ቤት የቀረበውን የክልሉን መንግስት የ2017 ረቂቅ…

የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ለዞን አስተዳደር እርከኖች ለ2017 በጀት አመት 30 ቢሊየን ብር በጀት እንዲመደብ ውሳኔ አሳለፈ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የ2017 በጀት በተመለከተ ከዞን አስተዳደር እርከን አመራሮች ጋር በአርባምንጭ ከተማ ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ የህዝቡን የልማት ጥያቄዎችና የመልማት ፍላጎቶች ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ በማሰብ በ2017 በጀት ዓመት የበጀት ድልድል የክልሉን ድርሻ በእጅጉ በመቀነስ የዞኖችን ድርሻ ከፍ ለማድረግ በመስተዳድር…