Category speeches

speeches

“ይህ ታላቅ ስኬት የትብብር፣ የመደጋገፍ እና ተቀናጅቶ በጋራ የመስራት ውጤት ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር የማብሰሪያ እና የምስጋና መርሃ ግብር ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤቨር ማሲንጋን ጨምሮ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጂንካ ከተማ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር…

“ክልሉን በሚመጥን መልኩ በስድስቱም የክልሉ ማዕከላት በመገንባት ላይ የሚገኙ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በፈጠነ ጊዜ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የሁሉም አካላት ቅንጅትና ትብብር ያስፈልጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ የወላይታ ሶዶ ማዕከል የክልል ተቋማት የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ያለበት ደረጃ የመስክ ጉብኝት፤ የእስካሁን የግንባታ አጻጸም ግምገማ እንዲሁም ይፋዊ የመሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ፤ የክልሉን ህዝቦች ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የ 2017/2018 ክልል አቀፍ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ ላይ ተገኝተው መልዕክት በማስተላለፍ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለይ ባለፉ…

“በውስጥ ባንዳዎች እና በውጪ ባዳዎች ያጣነውን የወደብ ባለቤትነት በማስመለስ ዳግመኛ የአድዋ አርበኞች መሆን ይገባናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ለክልሉ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት ከጂኦ ስትራቴጂ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና በሚል ሀሳብ የሚሰጥ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካህዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ ትላንት በዓለም ደረጃ የስልጣኔ ባለቤት፣ በጂኦ ስትራቴጂ…

“ሰላምን ለማስፈን፤ ለመጠበቅና ለማፅናት የሀይማኖት ተቋማት ሚና የላቀ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ ”ኃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት” በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም፤ የመቻቻልና የብዝኃነት ተምሳሌት በሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በሰላም ሰገነቷ አርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ተሳትፎ ተካህዷል፡፡   በጉባኤው የተገኙት…

“ፖሊስ የዘጎችን ሰላም ከመጠበቅ አልፎም የክልሉን ልማት እና ዕድገት ለማፋጠን ከፍተኛ ሚና ያለው ወሳኝ ሃይል ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በ1ኛ ዙር ያሰለጠናቸው 662 ምልምል ኮንስታብል ፖሊሶች በምዕራብ አባያ ጊዜያዊ ፖሊስ ማስለጠኛ አስመርቋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ባስተላለፉት መልዕክት በክልላችን ታሪክ የመጀመሪያ ፖሊስ አባላትን በማስመርቅ ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የጀመርነውን ጥረት ማጠናከር…

የብዝኃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ፖሊሲው የተረጋጋና ቀጣይነት ያለዉ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የፈጠራቸው ዕድሎችን ተጠቅሞ የ10 በመቶ ዕድገት ለማስመዝገብ ይሰራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች የዳሰሱ ሲሆን፤ በንግግራቸው ትኩረት…

በግብርና ልማት ዘርፍ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማሻሻል ምርትና ምርታማነትን 20 በመቶ ለማሳደግ የሚሰራ ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው በኢኮኖሚው ረገድ የክልሉ መንግስት ቀዳሚ የትኩረት ዘርፍ ለሆነው ግብርና በ2018 የበጀት ዓመትም ልዩ ትኩረት በመስጠት የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በባለፈው የበጀት አመት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ እና ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መገኙቱን…

ሰላም የክልሉ መለያና አርማ የማድረጉ ስራ በ2018 የበጀት ዓመትም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች በመዳሰስ ላይ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉየመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፤ እንኳን ለደመራ እና መስቀል በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!መስቀል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ድኅነት መስዋዕትነት የከፈለበት መንበር በክርስትና እምነት…