Category speeches

speeches

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የ 2017/2018 ክልል አቀፍ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ ላይ ተገኝተው መልዕክት በማስተላለፍ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለይ ባለፉ…

“በውስጥ ባንዳዎች እና በውጪ ባዳዎች ያጣነውን የወደብ ባለቤትነት በማስመለስ ዳግመኛ የአድዋ አርበኞች መሆን ይገባናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ለክልሉ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት ከጂኦ ስትራቴጂ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና በሚል ሀሳብ የሚሰጥ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካህዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ ትላንት በዓለም ደረጃ የስልጣኔ ባለቤት፣ በጂኦ ስትራቴጂ…

“ሰላምን ለማስፈን፤ ለመጠበቅና ለማፅናት የሀይማኖት ተቋማት ሚና የላቀ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ ”ኃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት” በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም፤ የመቻቻልና የብዝኃነት ተምሳሌት በሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በሰላም ሰገነቷ አርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ተሳትፎ ተካህዷል፡፡   በጉባኤው የተገኙት…

“ፖሊስ የዘጎችን ሰላም ከመጠበቅ አልፎም የክልሉን ልማት እና ዕድገት ለማፋጠን ከፍተኛ ሚና ያለው ወሳኝ ሃይል ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በ1ኛ ዙር ያሰለጠናቸው 662 ምልምል ኮንስታብል ፖሊሶች በምዕራብ አባያ ጊዜያዊ ፖሊስ ማስለጠኛ አስመርቋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ባስተላለፉት መልዕክት በክልላችን ታሪክ የመጀመሪያ ፖሊስ አባላትን በማስመርቅ ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የጀመርነውን ጥረት ማጠናከር…

የብዝኃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ፖሊሲው የተረጋጋና ቀጣይነት ያለዉ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የፈጠራቸው ዕድሎችን ተጠቅሞ የ10 በመቶ ዕድገት ለማስመዝገብ ይሰራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች የዳሰሱ ሲሆን፤ በንግግራቸው ትኩረት…

በግብርና ልማት ዘርፍ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማሻሻል ምርትና ምርታማነትን 20 በመቶ ለማሳደግ የሚሰራ ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው በኢኮኖሚው ረገድ የክልሉ መንግስት ቀዳሚ የትኩረት ዘርፍ ለሆነው ግብርና በ2018 የበጀት ዓመትም ልዩ ትኩረት በመስጠት የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በባለፈው የበጀት አመት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ እና ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መገኙቱን…

ሰላም የክልሉ መለያና አርማ የማድረጉ ስራ በ2018 የበጀት ዓመትም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች በመዳሰስ ላይ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉየመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፤ እንኳን ለደመራ እና መስቀል በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!መስቀል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ድኅነት መስዋዕትነት የከፈለበት መንበር በክርስትና እምነት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ነሐሴ 13 ክልላችን የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል ሆኖ የተመሠረተበት ታርካዊ ዕለት! እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ የምሥረታ ዓመት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በክልሉ ያደረጉትን የሁለት ቀን የስራ ቆይታ እጅግ አስደሳችና ስኬታማ በሆነ አግባብ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የምስጋና መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለሁለት ተከታታይ ቀናት ያደረጉትን የስራ ቆይታ እጅግ አስደሳችና ስኬታማ በሆነ አግባብ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የምስጋና መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት በዚሁ የምስጋና መልዕክት ክቡር ጠቅላይ…