“ይህ ታላቅ ስኬት የትብብር፣ የመደጋገፍ እና ተቀናጅቶ በጋራ የመስራት ውጤት ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር የማብሰሪያ እና የምስጋና መርሃ ግብር ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤቨር ማሲንጋን ጨምሮ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጂንካ ከተማ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር…









