የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልክታቸው፡- በክልላችን ቀዳሚ የትኩረት መስክ በሆነው ግብርና የቴክኖሎጂና ግብዓት አጠቃቀምን በማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ አሰራሮችን በማላመድ ዘርፉን…