Category speeches

speeches

የጠብ፣ የጥላቻና የውጊያ ትጥቅ በመፍታት ፍቅርና ሰላምን በመታጠቅ ለኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግና መስራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

የጠብ፣ የጥላቻና የውጊያ ትጥቅ በመፍታት ፍቅርና ሰላምን በመታጠቅ ለኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግና መስራት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። 19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት በአርባ ምንጭ ከተማ በደማቅ ስነ-ስርአት ተከብሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ መርሃ ግብር…

ሕብረ ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ህዝቦች በአብሮነት ለመኖር የመሰረቱት አሰባሳቢና አቃፊ ሥርዓት ነው -አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

ሕብረ ብሔራዊ ፌደራሊዝም ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በአብሮነት ለመኖር የመሰረቱት አሰባሳቢና አቃፊ ሥርዓት መሆኑን የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ በአርባ ምንጭ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።…

ሀገራዊ ለውጡ ወደ ዕውነተኛ ፌዴራሊዝም ያሸጋገረ እና ነጠላ ትርክትን ወደ ብሔራዊ ትርክት በመቀየር በርካታ ስኬት ማስመዝገብ የቻለ ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ድምቀት የተከበረ ሲሆን፤ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው በዓሉን ለማክበር የብልፅግና ቱርፋት ማሳያ፣ የጥበብ መፍለቂያ፣ የሠላምና የመቻቻል ተምሳሌት ወደ…

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ሶዶ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮን በይፋ መርቀው ከፈቱ

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ እና የፌደራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የወላይታ ሶዶ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮን በይፋ መርቀው ከፍተዋል።    ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃው ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት መንግስት ገለልተኛ፤ ኢትዮጵያን የሚመስል የሚዲያ ተቋም ለመገንባት ባደረገው ሪፎርም መሰረት፤ የኢቢሲ የይዘት አድማስን…

“መጪው ጊዜ በተገኙ ስኬቶች መኩራራት የሚፈጠርበት ሳይሆን ከሀሳብ ልዕልና ወደ ሁለንተናዊ ብልጽግና ለመሸጋገር ለቀጣይ ጉዞ ስንቅ የሚሆኑ አቅሞች ላይ በትኩረት የሚሰራበት መሆን ይኖርበታል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ”የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ሁኔታ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከብሯል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ ከገጠመን የከፋ የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካ እና ማህበራዊ…

የደቡብ ኢትዮጰያ ክልል 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በተሻለ መልኩ በድምቀት ለማክበር የሚያስችል ዝግጅት በማድረግ ላይ ይገኛል -ክቡር አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት፤ በአርባ ምንጭ ከተማ ከህዳር 25 እስከ ህዳር 29/2017 ዓ.ም በድምቀት ይከበራል፡፡ የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዛሬው ዕለት…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ሕብረብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር እና ዴሞክራሲያዊ ልምምድ እንዲዳብር የሚያደርግ ነው – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።    ርዕሰ መስተዳድሩ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል ህዳር 29/2017 ዓ/ም የሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ…

የስራ ዕድል ፈጠራን የጋራ አጀንዳ በማድረግ ተቀናጅቶ መስራት ዘላቂ፤ አካታችና አስተማማኝ የስራ ዕድል በመፍጠር ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ያስችለናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 

“ዘላቂ፣ አስተማማኝና ፍትሃዊ የስራ ዕድል በመፍጠር ሁለንተናዊ ብልጽግና እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል፤ በስራ ዕድል ፈጠራ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤…

በየደረጃው ያለው አመራር የተሰጠውን ከፍተኛ ኃላፊነትና ከህዝብ የተቀበለውን አደራ በአግባቡ በመወጣት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ሊያደርግ ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የህልም ጉልበት፣ ለእመርታዊ ዕድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ማጠናቀቂያ ላይ ተገኝው መልዕክት በማስተላለፍ፤ ቀጣይ የስራ ስምሪት ሰጥተዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው በክልሉ በየደረጃው ያለው አመራር የክልሉ መንግስት የሰጠውን ከፍተኛ…

ተባብረን በጋራ ተግተን ከሰራን የሚያቅተን ነገር አይኖርም!

“ልመናን እና ዕርዳታ ጠባቂነትን እንደ ነውር የሚጸየፍ ማህበረሰብ በመገንባት በሥራ ምርታማነትን የሚያረጋግጥ ትውልድ፣ የሀገሩን ክብር የሚያስጠብቅ ዜጋ ለማፍራት የጀመርነውን ሁሉ አቀፍ ጉዞ መላው ሕዝባችን በቁጭት በመነሳት በሙሉ አቅሙ ሊደግፍ እና ሊያግዝ ይገባል። ድሆች ነን፣ ያለ ድጎማና እርዳታ መለወጥና መበልፀግ አንችልም…