
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለመከላከያ ሚንስቴር ከፈተኛ መኮንኖች እና ጄነራሎች እውቅና ሰጡ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የሰላምና ፀጥታ ሰራዎች የተለያየ ድጋፍና እገዛ ሲያደርጉ ለቆዩ የመከላከያ ሚንስቴር ከፍተኛ መኮንኖች እና ጄነራሎች በጽ/ቤታቸው እውቅና ሰጥተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዕውቅና አሰጣጥ መርሃግብሩ ጀነራል መኮንኖቹ በክልሉ የፀጥታ ስራ የተለያዩ እገዛዎችን በማድረግ ከፍተኛ አስተዋጾኦ ማበርከታቸውን ገልፀዋል። የክልሉ…







