
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን አጽናኑ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኮርያ የነበራቸውን የስራ ቆይታ አቋርጠው በመመለስ በጎፋ ዞን በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችንን አጽናንተዋል፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን፤ ገዜ ጎፋ ወረዳ፤ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም የተከሰተ ድንገተኛ የመሬት…