
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ ያካሄደ ሲሆን በጉባዔው የክልሉ ርዕሰ መስትዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የስድስት ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል
(ወላይታ ሶዶ መጋቢት 05/2016 ዓ.ም) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ ያካሄደ ሲሆን፤ በጉባኤው የክልሉ ርዕሰ መስትዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የስራ አፈጻጸም ርፖርት አቅርበዋል፡፡…