News

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ ያካሄደ ሲሆን በጉባዔው የክልሉ ርዕሰ መስትዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የስድስት ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል  

(ወላይታ ሶዶ መጋቢት 05/2016 ዓ.ም) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ ያካሄደ ሲሆን፤ በጉባኤው የክልሉ ርዕሰ መስትዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የስራ አፈጻጸም ርፖርት አቅርበዋል፡፡…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ7ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

(ወላይታ ሶዶ መጋቢት 01/2016 ዓ.ም) መስተዳድር ምክር ቤቱ ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በተለይ ለክልሉ የኢንቨስትመንት ጉዳይ አጽንኦት በመስጠት ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን፤ ክልሉ ካለው ከፍተኛ የኢንቨስትመንት አቅም አንጻር ዘርፉ…

President Tilahun Kebede

እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ፤ አደረሰን!

እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ፤ አደረሰን! የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ (መስከረም 15/ 2016 ዓ.ም) እንኳን ለ1 ሺህ 498 “የመውሊድ” በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን ያሉት ርዕሰ…

President Tilahun Kebede

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ!

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን! የመስቀል በዓል ኃይማኖታዊ ትውፊት ያለው በዓል ቢሆንም በመላው ሀገራችን በጋራ በሁሉም ኢትዮጵያዊን የሚከበር በዓል ነዉ። በዓለምአቀፍ ደረጃ በዩኔስኮ ከተመዘገቡ ቅርሶች አንዱ በመሆኑም በዓለም ደረጃ እዉቅና ያለዉ ታላቅ ክብረ በዓል ነው፡፡…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ2ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

(ዎላይታ ሶዶ መስከረም 25/2016 ዓ.ም ) መስተዳድር ምክር ቤቱ በትላንትናው እለት ባካሄደው 2ኛ መደበኛ ስብሰባው የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ማቋቋሚያ ደንብ፣ የክልሉ ፀጥታ ምክር ቤት ለማቋቋም ለማደራጀትና የአሰራር ስርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ እና በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።

“አዲስ ዕሳቤ ፣ በአዲስ ክልል ወደ አዲስ ምዕራፍ” በሚል መሪ ቃል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት አጠቃላይ የክልል አመራር መድረክ በዎላይታ ሶዶ ተካሄደ

(ዎላይታ ሶዶ፣ መስከረም 24/2016 ዓም )በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ የታሪክ ተወዳሽ እንዲንሆን ያለንን የተፈጥሮ ፀጋ ካለን ውስን ሀብት ጋር በማጣመር የህዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ተግተን መስራት ይኖርብናል አሉ። በዚህ የታሪክ አጋጣሚ ክልሉን…

ምቹና ተስማሚ ክልል እውን ለማድረግ ኃላፊነታችንን እንወጣ!

ተነጣጥሎ ከመኖር፣ከጥላቻ፣ ቂምና ቁርሾ አትራፊ መሆንና ማደግ ይቅርና ባሌበት መቀጠል አይቻልም። በሁሉም መስኮች ትብብርና አብሮነት የማይታዩ ከሆነ መልክና ውበታችን መታየት አይችልም። አንዳችን ለሌላችን አስፋለጊ እንደሆንን ከተረዳዳን የጋራ ልማትና እድገት እናረጋግጣለን፡፡ እስካሁን ባሳለፍነው የአብሮነት ጊዜ ብዙዎቹ ማህበራዊ ግንኙነቶቻችን፤ ወጎቻችን እና ልማዶቻችን…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ ከአማካሪዎቻቸው ጋር የሥራ ስምሪትን በተመለከተ ውይይት አካሄዱ

(ዎላይታ ሶዶ ፦ መስከረም 22/2016 ዓ/ም) ትልቅ እድል አግኝቶናል፡፡ ይህ ታላቅ ህዝብ አደራም ጥሎብናል ፡፡ በመሆኑም በሚፈለገው መጠን ከሰራን ዕድሉ የታሪክ ተወዳሽ የሚያደርገን ሲሆን በተቃራኒው በአግባቡ ካልተጠቀምን የታሪክ ተወቃሽ መሆናችን የማይቀር ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ነገር ግን ምቾታችንን ጥለን፤ ያለንን…