
የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ እና ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አከናወኑ
የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጎፋ ዞን፤ በዴንባ ጎፋ ወረዳ የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አካል ችግኝ…







