Eden Nigussie

Eden Nigussie

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ከሐምሌ 1 ጀምሮ ለሚጀመረው የዘመኑ የገቢ ግብር አሰባሰብ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ ሁሉም ዞኖች ከሐምሌ 1 ጀምሮ ለሚጀመረው የዘመኑ የገቢ ግብር አሰባሰብ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል። በክልሉ ዘንድሮ ለገቢ አሰባሰብ ስርዓቱ በተሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ከመቸውም ጊዜ በላይ የገቢ አሰባሰብ ስራዉ በተደራጀ እና በተቀናጀ አግባብ…

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ( ዶ/ር)  በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ በሰላምበር ከተማ የስራ ጉብኝት አድርገዋል

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ( ዶ/ር)  በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን እያደረጉ ባሉት የስራ ጉብኝት ወደ ቁጫ ወረዳ በመጓዝ በሰላምበር ከተማ የስራ ቆይታ አድርገዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዚሁ የስራ ጉብኝት ሰላምበር ሲደርሱ በመላው የወረዳው ህዝብ እጅግ ደማቅ የሆነ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ምረቃ ወቅት መልዕክት አስተላልፈዋል

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በመሰረትን የመጀመሪያ ዓመት የማህበራዊ ብልፅግናችን ትልም ማሳኪያ የሆነው ሰው ተኮር ፕሮጀክታችንን ማስመረቅ በመቻሉ ፈጣሪን አመሰግናለሁ ብለዋል። ክልላችን የተፈጥሮ ፀጋዎች መናገሻ፤ የብሔር ብሔረሰቦች መድመቅያ፤ የሰላምና የመቻቻል ተምሳሌት፤ የአብሮነትና የፍቅር ሙዳይ፤ የጥበብ መፍለቅያ፤ የትጉ እና የታታሪ…

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ተመረቀ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ተመርቋል። ግንባታው በመጋቢት 2007 ዓ.ም የተጀመረው ሆስፒታሉ በ25 ሺህ ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍና እጅግ ዘመናዊ ሆስፒታል ነው፡፡ ሆስፒታሉ የሄሊኮፕተር አምቡላንስ አገልግሎት ጭምር እንዲሰጥ ታስቦ…

“ገበታ ለትውልድ በምድረ ገነቷ አርባምንጭ ለመላው ኢትዮጵያውን ዕድል ይዞ ቀርቧል” ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ በከተማው በማድረግ ላይ ያሉትን የስራ ጉብኘት አስታከው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም አርባ ምንጭ የፍራፍሬ ቅርጫት ከመሆኗም በላይ…

አርባምንጭ ልባዊ ፍቅሯንና አክብሮቷን ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጻለች

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ አርባ ምንጭ ከተማ ሲደርሱ በከተማው ኅብረተሰብ ከልብ የመነጨ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባ…

ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የዘንድሮ የአርንጓዴ አሻራ መርሃግብርን ችግኝ በመትከል አስጀምረዋል። የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ “የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መርህ የሚካሄድ መሆኑ ይታወቃል። መንግስት እንደ ሀገር በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል እንዲሁም የአፈር መሸርሸር…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ዘጠኝ ረቂቅ ደንቦች፤ አንድ ፖሊሲ እና ሁለት አዋጆች ላይ በጥልቀት በመምከርና በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በቀረቡ ረቂቅ ደንቦች ላይ ሲሆን እነዚህም፡- *…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከሃይማኖት አባቶች፣  ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከተፅኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር ተወያዩ

“አባቶች ክልሉን የሰላምና የመቻቻል ተምሳሌት የማድረግ ታሪካዊ ኃላፊነት አለባችሁ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የአባቶች ሚና ለተዋበ ጠንካራ የህዝቦች አንድነት” በሚል መሪ ቃል ከሀይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከተፅዕኖ ፈጣሪ ገለሰቦች ጋር የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመካሄድ ይገኛል። የውይይት መድረኩን…

በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮሚያ ክልሎች ቀጠናዊ የሠላምና ፀጥታ ዙሪያ በአርባምንጭ ከተማ ምክክር ተካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ፣ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ እና በመከላከያ ሚኒስትር የደቡብ እዝ አዛዥ ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮምያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ቀጠናዊ ሠላምና ፀጥታ ዙሪያ የጋራ ምክክር በአርባምንጭ ከተማ…