የኢፌድሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጎፋ ዞን በደረሰው አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች አጽናንተዋል

የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጎፋ ዞን፤ ገዜ ጎፋ ወረዳ፤ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም በተከሰተ ያልተጠበቀ የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችንን በአካል በመገኘት አጽናንተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተፈጠረው አደጋ ህይወታቸው ላለፉት ወገኖች የተሰማቸውን ጥልቅ…









