ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የገጠር መንደሮች በአማራጭ ኢነርጂ የመብራት ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር ተፈራረሙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ማዕድንና ኢነርጅ ዘርፍ፤ በተለይም የገጠሩን ህብረተሰብ በአማራጭ የኢነርጂ ኃይል የመብራት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ የልማት ትብብር ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ በመወያየት የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና…