Eden Nigussie

Eden Nigussie

በክልሉ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን በማጠናከርና ከህብረተሰቡ ጋር ተቀራርቦ አብሮ በመስራት የተረጋጋ ሰላምና ፀጥታ ማሰፈን ተችሏል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለክልሉ ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት ከሰላምና ፀጥታ አንጻር የተሰሩ ስራዎችን በትኩረት ዳስሰዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው የክልሉ መንግስት ለሁሉም የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማነት የተረጋጋ ሰላምና ፀጥታን ማስፈን ቁልፍ መሆኑን በማመን፤ በግማሽ የበጀት አመቱ በርካታ ውጤታማ ስራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት አቀረቡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት ዕቅድ አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት፤ 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአርባ ምንጭ ከተማ ያካሄደ ሲሆን፤ በጉባዔው የክልሉን መንግስት የስደስት ወር ሪፖርት እና የምክር ቤቱን የ3ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ መርምሮ ከማፅደቁም ባሻገር፤ በተለያዩ አጀንዳዎች…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በሳውላ ማዕከል ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ19ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- የክልሉን መንግስት የግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀምና ቀጣይ አቅጣጫዎች፣ የቀረቡ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱና የአደጋ ስጋት ያለባቸው ወገኖችን በዘላቂነት የማቋቋም ሥራው ያለበትን ደረጃ ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ እና የአደጋ ስጋት ያለባቸው ወገኖችን በዘላቂነት የማቋቋም ሥራው ያለበትን ደረጃ ጎበኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት፣ የክልሉ መንግስት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማቋቋም እና የአደጋ ስጋት ያለባቸውን ከአደጋ ስጋት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የ2017 ዓ/ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በይፋ አስጀመሩ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቼ ጫፋ ቀበሌ ተገኝተው አስጀምረዋል፡፡      ርዕሰ መስተዳድሩ የበጀት ዓመቱን ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ ለማስጀመር ጎፋ ዞን፤ ገዜ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ብርሃነ ጥምቀቱ ክርስቶስ የትህትናን ኃያልነት በተግባር ያስተማረበት በመሆኑ፤ በዓሉን ስናከበር በአስተምሮው መሰረት ትህትናን ተላብሰን ዝቅ ብለን ለማገልገል፤ ለመተባበር እንዲሁም ለአንድነትና ለሰላም ለመትጋት…

በክልሉ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክልላዊ የተራራ ልማት ኢንሼቲቪ 4350 ሄ/ር የሚሸፍን የተራቆቱ ተራሮች መልሶ የማልማት ሥራ በመከናወን ላይ ይገኛል    

በአለማችን ከከፍተኛ የደን ሽፋን መመናመን፤ ከተጥሮ ሀብት አያያዝ እና ሌሎች በርካታ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ የሰው ልጅ በአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ እና በተፈጥሮ አደጋዎች እየተፈተነ ይገኛል፡፡ በዚህ ረገድ የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓደ ልማት ስራዎች ልዩ ትኩረት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል የብሩህ ተስፋ መገለጫ ነው ብለዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አክለው የዘንድሮውን በዓል የምናከብረው ለሀገራዊ እና ክልላዊ የሰላምና የብልጽግና ራዕዮቻችን…

የርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መልዕክት

ባለፉት አራት ቀናት የተከበሩ አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ፤ ክልላችንን የሰላም፤ የመቻቻል እና የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ራዕያችን ስኬት፤ የጀመርናቸውን ዘርፈ ብዙ የሰላም፤ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በላቀ አፈጻጸም ከግብ በማድረስ የህዝባችንን ፍትሀዊ…