በክልሉ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን በማጠናከርና ከህብረተሰቡ ጋር ተቀራርቦ አብሮ በመስራት የተረጋጋ ሰላምና ፀጥታ ማሰፈን ተችሏል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለክልሉ ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት ከሰላምና ፀጥታ አንጻር የተሰሩ ስራዎችን በትኩረት ዳስሰዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው የክልሉ መንግስት ለሁሉም የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማነት የተረጋጋ ሰላምና ፀጥታን ማስፈን ቁልፍ መሆኑን በማመን፤ በግማሽ የበጀት አመቱ በርካታ ውጤታማ ስራ…