የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ15ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በአርባምንጭ ከተማ ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባው ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር ተያይዞ በመታየት ላይ ባለው ህገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ፤ በክልሉ የአደጋ ስጋት ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በተለያዩ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች ላይ በጥልቀት በመመከርና በመወያየት ውሳኔ…









