ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክልላዊ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በአርባምንጭ ከተማ አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል በክልሉ አርባ ምንጭ ማዕከል የክረምት በጎ ፍቃድ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል። ክልላዊ የክረምት በጎ ፍቃድ መርሃ ግብሩን በአርባ ምንጭ ከተማ በተለምዶ 03 ቀበሌ በመገኘት ያስጀመሩት ርዕሰ መስተዳድሩ እርስ በርስ…