Latest news

በግብርና ልማት ዘርፍ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማሻሻል ምርትና ምርታማነትን 20 በመቶ ለማሳደግ የሚሰራ ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው በኢኮኖሚው ረገድ የክልሉ መንግስት ቀዳሚ የትኩረት ዘርፍ ለሆነው ግብርና በ2018 የበጀት ዓመትም ልዩ ትኩረት በመስጠት የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በባለፈው የበጀት አመት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ እና ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መገኙቱን…

የክልሉ የፊሲካል ፖሊስ አፈፃፀም በእጅጉ አዳጊና ተስፋ ሰጪ ነዉ -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የክልሉ ፊሲካል ፖሊስ አፈፃፀም በእጅጉ አዳጊና ተስፋ ሰጪ መሆኑን ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የውስጥ አቅምን ለማጎልብት ለገቢ አሰባሰብ ስራው ልዩ ትኩረት…

ሰላም የክልሉ መለያና አርማ የማድረጉ ስራ በ2018 የበጀት ዓመትም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች በመዳሰስ ላይ…

“2018 ኅብረት ትብብራችንን አጠናክረን ያሉንን አቅሞች በመጠቀም ሌላ ታሪክ ለማስመዝገብ የምንረባረብበት ሊሆን ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤት እና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 6ኛው ዙር 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በአርባ ምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ የክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር…

የክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘምን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤት እና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 6ኛው ዙር 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በአርባ ምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ በሥነ-ሥርዓቱ ለሁለቱ ምክር ቤቶች ዓመታዊ ሥራቸውን እንደጀመሩ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉየመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፤ እንኳን ለደመራ እና መስቀል በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!መስቀል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ድኅነት መስዋዕትነት የከፈለበት መንበር በክርስትና እምነት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጌዴኦ ዞን የደረሰውን አደጋ ተከትሎ የክልሉን የአደጋ ስጋት ምክር ቤት በመሰብሰብ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል 

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጌዴኦ ዞን ባደረጉት የስራ ቆይታ በዞኑ በራጴ ወረዳ የተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ ያደረሰውን ጉዳት በመመልከት በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን በስፍራው ተገኝተው ያፅናኑ ሲሆን፤ የክልሉን የአደጋ ስጋት ምክር ቤት በመሰብሰብም በቀጣይ ተግባራት ዙሪያ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጌዴኦ ዞን ራጴ ወረዳ በተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን በስፍራው ተገኝተው አፅናኑ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በጌዴኦ ዞን፤ ራጴ ወረዳ በጫራቃ እና በሀሮ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን በስፍራው በመገኘት አፅናንተዋል።  በአካባቢው ለሁለት ተከታታይ ቀናት የጣለውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ የተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ፤ በሰው ህይወት እና በንብረት ላይ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ የተገነባ የደም ባንክ መርቀው በይፋ አገልግሎት አስጀምረዋል

በክልሉ በጎፋ ዞን የልማት ስራዎችን ጉብኝት እየደረጉ የሚገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉ ጤና ቢሮ በሳውላ ከተማ የተገነባውን የጎፋ ዞን ሳውላ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት መርቀው በይፋ አገልግሎት አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ የደም ባንክ አገልግሎቱ ማስጀመር ብቻ ሳይሆን በአግባቡ አገልግሎት…

“እኛ ኢትዮጵያዊያን ከተባበርንና ከተደጋገፍን የማንሻገረው ችግር አለመኖሩን በጎፋ ዞን ተከስቶ የነበረው የተፈጥሮ አደጋን ተከትሎ የተደረገው የተቀናጀ ርብርብና የተገኘው ውጤት ማሳያ ነው”  ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ያስገነባቸውን 296 መኖሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት ለተጎጂዎች አስረክበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በርክክብ መረሃ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ማህበሩ አደጋው…