ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የኦቶና ሆስፒታል መልሶ ሟቋቋም ግብረ ሀይል የስራ እንቅስቃሴ በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ባጭር ጊዜ በቀደመ የተሟላ ተቋማዊ አቅሙ የተሻለ የህክምና አገልግሎት መስጠት እንዲችል ለማስቻል ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጣ ግብረ ሀይል በማቋቋም የስራ ስምሪት መስጠታቸው ይታወሳል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በግብረ ሀይሉ ባለፉ 72…









