Category Latest news

“ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የፈጠረውን ምቹ  ሁኔታ ተጠቅሞ ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የውስጥ አቅምን ለማሳደግና ለህዝብ የልማት ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ቃልን ወደ ባህል፤ ፀጋን ወደ ገቢ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የታክስ ንቅናቄ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድሩ፥  ክልሉ በዕቅድ ባስቀመጠው ልክ ገቢ መሰብሰብ ባለመቻሉ የበጀት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶች በማፅደቅ በስኬት ተጠናቋል

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶችን መርምሮ አጽድቋል። በዚህ መሰረት:- 1ኛ.ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ቢሮ ኃላፊ 2ኛ.አቶ ተፈሪ አባተ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ዶክተር አበባየሁ ታደሰ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊና የጂንካ ክላስት…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት…

የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል። በዚህም መሰረት የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዴ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት በ4ኛ መደበኛ ጉባኤው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አፀደቀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የቀረቡለትን ስድስት አዋጆች እና አንድ ፖሊሲ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል። እነዚህም፡- 1- የክልሉን የሪጅዮ ፖሊስ ከተሞች ለማደራጀት የወጣ አዋጅ፤ 2-…

ምክር ቤቱ በርዕሰ መሰተዳድር ጥላሁን ከበደ የቀረበውን የክልሉን መንግስት የ6 ወር ዕቅድ አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አፅድቋል

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል፡፡  በጉባኤው የመጀመሪያ ቀን ውሎ፤ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ…

በግብርና ልማት ዘርፍ ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለሚደረገው ሽግግር ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው በትኩረት ከዳሰሷቸው ዘርፎች አንዱ የግብርና ልማት ዘርፍ ሲሆን፤ በግማሽ የበጀት አመቱ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ እና ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ገልጸዋል፡፡ በተለይ ለ2016/17 የመኽር ወቅት እርሻ ልዩ ትኩረት በመስጠት ከዕቅድ…

በክልሉ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን በማጠናከርና ከህብረተሰቡ ጋር ተቀራርቦ አብሮ በመስራት የተረጋጋ ሰላምና ፀጥታ ማሰፈን ተችሏል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለክልሉ ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት ከሰላምና ፀጥታ አንጻር የተሰሩ ስራዎችን በትኩረት ዳስሰዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው የክልሉ መንግስት ለሁሉም የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማነት የተረጋጋ ሰላምና ፀጥታን ማስፈን ቁልፍ መሆኑን በማመን፤ በግማሽ የበጀት አመቱ በርካታ ውጤታማ ስራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት አቀረቡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት ዕቅድ አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡…