Category Latest news

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የኦቶና ሆስፒታል መልሶ ሟቋቋም ግብረ ሀይል የስራ እንቅስቃሴ በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ባጭር ጊዜ በቀደመ የተሟላ ተቋማዊ አቅሙ የተሻለ የህክምና አገልግሎት መስጠት እንዲችል ለማስቻል ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጣ ግብረ ሀይል በማቋቋም የስራ ስምሪት መስጠታቸው ይታወሳል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በግብረ ሀይሉ ባለፉ 72…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የአንድ ጀንበር ተከላን በይፋ አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ሶልካ ተራራ ላይ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የዘንድሮ የሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላን በይፋ አስጀምረዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃ ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት አረንጓዴ አሻራ የአካባቢ ደህንነትን በመጠበቅ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የሐምሌ 24/2017 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላን በማስመልከት ያስተላለፉት መልዕክት፦

“በመትከል ማንሰራራት” በነገው የሐምሌ 24/2017 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ ሌላ ታሪክ እናስመዘግባለን። ባለፈዉ ዓመት በ6ኛው የሀገራዊው የአንድ ጀንበር ተከላ በክልላችን 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል አቅደን ተፈጥሮን ለመንከባከብ በማይሰንፈው ህዝባችን የነቃ ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ በመትከል አዲስ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በስድስቱ የክልሉ ማዕከላት ለሚገነቡ የህንፃ ግንባታ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በድስቱ ማዕከላት ለቢሮ እና ሌሎች አገልግሎቶች ለሚውሉ የህንፃ  ግንባታ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ተካሄዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በሁሉም የክልሉ ማዕከላት ሊገነቡ ለታሰቡ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ቀድሞ የተጀመሩ ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ በተለያየ…

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ ሀብት ማሰባሰብ በይፋ ተጀመሯል

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታ እና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ የሚውል ሀብት የማሰባሰብ ተግባር በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ ሁሉም የድርሻውን እንዲያበረክትም ጥሪ ቀርቧል፡፡   በክልላችን በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም የደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሆስፒታሉ ላይ ከፍተኛ…

“የክልሉ መንግስት ለኦቶና ሆስፒታል መልሶ ግንባታ የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደርጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኦቶና ሆስፒታል ተገኝተው በሆስፒታሉ ተከሰቶ የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ያደረሰውን ጉዳት ተመልክተዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና (በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል) ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ/ም የተከሰተ ድንገተኛ የእሳት አደጋ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የ2018 የአንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ ኢኒሼቲቪ መፅሐፍት ስርጭት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ኢኒሼቲቭ የታተሙ ከ1ኛ – 3ኛ ክፍል ላሉ ታማሪዎች የሚውሉ መማሪያ መፅሐፍት ስርጭት በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በ “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” ንቅናቄ ህብረተሰቡን በማስተባበር በተደረገ የገንዘብ ድጋፍ…

ክልሉን የሰላም፣ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት በማድረጉ ጉዞ የፓርቲያችን አመራሮችና አባላት ትልቅ ስራ ሰርተዋል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ 2017 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ እና የ 2018 ጠቋሚ ዕቅድ መድረክ የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አካላት እውቅና በመስጠት ተጠናቋል። የብልጽግና ስራ አስፈፃሚ አባልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ ማጠቃለያ በመገኘት…

ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ሀገሩን ለመለወጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከክረምት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን ዛሬም በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ አካባቢውንና ሀገሩን ለመለወጥ የድርሻውን የሚወጣ፤ ለማህበረሰቡ አወንታዊ ለውጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለዚህ…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው ቀሪ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው ቀሪ አጀንዳዎች ላይ በመምከር የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ አስቀድሞ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን ማሳለፉ ይታወሳል። ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለትም በቀሪ የ22ኛ…