“ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ ተጠቅሞ ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የውስጥ አቅምን ለማሳደግና ለህዝብ የልማት ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ቃልን ወደ ባህል፤ ፀጋን ወደ ገቢ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የታክስ ንቅናቄ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ ክልሉ በዕቅድ ባስቀመጠው ልክ ገቢ መሰብሰብ ባለመቻሉ የበጀት…