Category Press Statements

Press Statements

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከክልሉ መንግስት ጋር በመቀናጀት የህዝቡን የመልማት ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባቸዋል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም ምስረታ በአርባ ምንጭ ዩንቨርሲቲ የተካሄደ ሲሆን፤ በጉባኤው በክልሉ መንግስትና እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም በይፋ ተመስርቷል። በመድረኩ ተገኝተው…

አመራሩ የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነትና ከህዝብ የተቀበለውን አደራ በአግባቡ በመወጣት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ሊያደርግ ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ማዕከል አድርጎ በተዘጋጀው፤ ክልል አቀፍ የቀጣይ 90 ቀናት የመንግስትና የፓርቲ ሥራዎች ዕቅድ ላይ ያተኮረ የአመራር የዉይይት መድረክ ተገኝተው መልዕክት ማስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፡- አመራሩ በጉባኤው የተቀበለውን ታላቅ የህዝብ አደራና…

“አመራሩ እስከታችኛው መዋቅር ወርዶ ተግባራትን በመምራት ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነትን ዕውን ለማድረግና የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ጠንክሮ መስራት ይገባዋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ላይ ያተኮረ የቀጣይ 90 ቀናት የመንግስትና የፓርቲ ሥራዎች ዕቅድና ቀጣይ አቅጣጫዎች የተመለከተ የአመራሮች የውይይት መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ…

የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልክታቸው፡- በክልላችን ቀዳሚ የትኩረት መስክ በሆነው ግብርና የቴክኖሎጂና ግብዓት አጠቃቀምን በማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ አሰራሮችን በማላመድ ዘርፉን…

“በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ያስቀመጣጫቸው አቅጣጫዎችን በአግባቡ ከመተግበር ጋር በተያያዘ በክልሉ በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   ፓርቲያችን ብልፅግና በ2ኛ ታሪካዊ መደበኛ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዮያ ቡርጄ!  ዮያ ዳሾ!  ዮያ ጉል ጉባ! ባጋ ዳንሳሽን፤ ዎናን’ካ አያናጋ ዳቃሳንችንኩ እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን አደረሰን! ታታሪነት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶች በማፅደቅ በስኬት ተጠናቋል

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶችን መርምሮ አጽድቋል። በዚህ መሰረት:- 1ኛ.ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ቢሮ ኃላፊ 2ኛ.አቶ ተፈሪ አባተ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ዶክተር አበባየሁ ታደሰ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊና የጂንካ ክላስት…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት…

የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል። በዚህም መሰረት የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዴ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ…