“በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ያስቀመጣጫቸው አቅጣጫዎችን በአግባቡ ከመተግበር ጋር በተያያዘ በክልሉ በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ፓርቲያችን ብልፅግና በ2ኛ ታሪካዊ መደበኛ…