ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት ስራ፤ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት እና ሌሎች የግብርና የልማት ስራዎችን ጎበኙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሕዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለክብረ በዓሉ አርባምንጭ አለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ደማቅ…