ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አናጋገሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ (vita) መንግስታዊ ያልሆነ ግብረሰናይ ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አናጋግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ መንግስት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬትና ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትኩረት በመስጠት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ…








