Eden Nigussie

Eden Nigussie

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አናጋገሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ (vita) መንግስታዊ ያልሆነ ግብረሰናይ ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አናጋግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ መንግስት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬትና ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትኩረት በመስጠት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቀጣይ የ 100 ቀናት ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ ከክልሉ አስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫ አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከህዳር 20 እስከ የካቲት 30 በሚፈጸሙ በቀጣይ የ 100 ቀናት ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ካሉ የክልል፤ የዞንና የረጂዮ ፖሊስ ከተሞች አስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ወቅት በመደመር መንግስት…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮምሽን የተሰሩ ስራዎች በተመለከተ አጀንዳው ላይ ሲሆን፤ በዚህም በክልሉ በተለያየ ጊዜ በወላይታ፣ ጌዴኦ፣ ጋሞ…

“የኢትዮ- ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት በመስራት የክልሉን ዕድገት በማገዝ ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የክልሉ መንግስት የሦሥትዮሽ ስትራቴጂካዊ የቀጥታ የንግድ ልውውጥ የትብብር ስምምነት ተፈራርሟል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በስትራቴጂካዊ የሦሥትዮሽ የቀጥታ የንግድ ልውውጥ ትብብር ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ እንዲሁም ከዙዦዎ ከተማ ኮንስትራክሽንና ልማት ካምፓኒ (ZCCD) ጋር በወላይታ ሶዶ ከተማ መክረዋል፡፡ በምክክሩ የክልሉ መንግስት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የጤና ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል ተገኝተው የማርበርግ ቫይረስ የመከላከልና የክትትል ስራዎች ምልከታ አደረጉ   

ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ለጅንካ ሆስፒታል የማልቡርግ ቫይረስን ለማከምና ለሌሎች ህክምናዎች የሚያስፈልጉ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል በመገኘት የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከል እና ስርጭቱን ለመቆጣጠር በመከናወን ላይ የሚገኙ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የ 2017/2018 ክልል አቀፍ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ ላይ ተገኝተው መልዕክት በማስተላለፍ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለይ ባለፉ…

“በውስጥ ባንዳዎች እና በውጪ ባዳዎች ያጣነውን የወደብ ባለቤትነት በማስመለስ ዳግመኛ የአድዋ አርበኞች መሆን ይገባናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ለክልሉ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት ከጂኦ ስትራቴጂ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና በሚል ሀሳብ የሚሰጥ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካህዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ ትላንት በዓለም ደረጃ የስልጣኔ ባለቤት፣ በጂኦ ስትራቴጂ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ምልከታ አደረጉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጨምሮ በከተማው አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ሂደት ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመስክ ምልከታቸው ወቅት በግንባታው ዙሪያ ያሉ ችግሮችን በመገምገም ስራው በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በአርባ ምንጭ ማዕከል ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በወቅታዊ አስቸኳይ የጤና ጉዳይ በተመለከተ አጀንዳው ላይ ሲሆን፤ በዚህም በክልሉ በጅንካ ከተማ በተከሰተው ምንነቱ በመረጋገጥ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ህብረት የሰላም ሜዳልያ እና ልዩ ዕውቅና ተሰጣቸው       

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ የሰላም፤ የመቻቻልና የብዝኃነት ተምሳሌት በሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በሰላም ሰገነቷ በውብቷ አርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ተሳትፎ በድምቀት ተካሂዷል፡፡ ”ኃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት” በሚል መሪ ሃሳብ የተካሄደው…