“መሠረተ ልማት የተሟላላቸው፤ የለሙና ለኑሮ ምቹ የሆኑ ስማርት ከተሞችን ለመፍጠር የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅትና ርብርብ ወሳኝ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የአረካ ከተማን የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ዲጂታላይዝ በማድረግ ማዘመን የሚያስችል የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ በከተማው ማዘጋጃ ቤት በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ አረካ ብዙ ፀጋዎች ያሏት በየጊዜው ለውጥ እያሳየች የምትገኝ ከተማ መሆኗን…









