Eden Nigussie

Eden Nigussie

“የገጠሩን ህብረተሰብ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ የመንገድ መሰረተ ልማት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በመሰራት ላይ ይገኛል” ርዕስ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ዳሞት ጋሌ ወረዳ በክልሉ መንገዶች ባለስልጣን ሶዶ ዲስትሪክት የተገነባ የገጠር መንገድ ልማት ፕሮጀክት መርቀው ከፍተዋል። መንገዱ ከቦዲቲ ከተማ እስከ ኮናሳ ፑላሳ እንዲሁም አጎራባች ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ አቋርጦ ወደ ዋርካ የሚወስድ 20 ኪ/ሜ የሚሸፍን የገጠር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን በሻንቶ ከተማ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን፥ ዳሞት ፑላሳ ወረዳ በሻንቶ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው በይፋ አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ከ 208 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2ኛ ቀን ውሎ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው 2ኛ ቀን ውሎ፡- የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት አመት ረቂቅ የበጀት ቀመር፤ የአዳዲስ የልማት ኢንሼቲቮች ትግበራ ዝግጅት እንዲሁም የክልል ማዕከላት የተቋማት ህንፃ ግንባታ ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡  መስተዳድር ም/ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የክልሉን መንግስት የ2017 አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ገመገመ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት 22ኛ መደበኛ ስብሰባውን በርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት በማካሄድ ላይ ሲሆን፤ በመጀመሪያ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ከመገምገሙም ባሻገር በቀጣይ የ2018 በጀት አመት ዕቅድ ዝግጅት ዙሪያ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን…

ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል”፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተደድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ማሻባ ችግኝ ጣቢያ ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ በአግባቡ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል ብለዋል። ችግኝ ጣቢያ ትልቅ ኢንቨስትመንት እንደሆነ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ለወጣቱ ስራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ የሚገነባውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ሂደት ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጨምሮ በከተማው አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ሂደት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ የአረካ ከተማ አስተዳደር ህብረተሰቡን አስተባብሮ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ስራዎች የሚበረታታ ነው…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የትንሣኤ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የትንሣኤ በዓልን በማስመልከት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፡- ብርሃነ ትንሣኤውን ስናከብር ከመጓተት ይልቅ አብሮ መቆምን፤ ከመገፋፋት ይልቅ ትብብርን፤ ከመለያየት ይልቅ ህብረትና አንድነትን ይበልጥ አጠናክረን፤ ፈተናዎችን በፅናት በመሻገር ለክልላዊና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ፤ የክልሉ መንግስት የይቅርታ አዋጁን መስፈርት ላሟሉ 9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡   ርዕሰ…

በክልሉ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በተደረጉ ጥረቶች በህብረተሰቡ ግንባር ቀደም ተሳትፎ አበረታች ውጤት ማግኘት ተችሏል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት የ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ክልላዊ የትምህርት ሴክተር ጉባኤ በኦሪ ዞን ጂንካ ከተማ ተካህዷል፡፡   ”ትምህርት ለትውልድ ግንባታ ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው ጉባኤው፤ የበጀት ዓመቱ ያለፉ ዘጠኝ ወራት የትምህርት ዘርፍ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር በበይነ መረብ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት በማስገባት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ ምዕት አመት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ…