በክልሉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ በማጠናከር እና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎና ተኪ ምርቶች በማሳደግ ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማላቅ በትኩረት በመሰራት ላይ ይገኛል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ የተዘጋጀ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ ተገኝተው እንደገለፁት፤ በክልሉ በርካታ ፀጋዎች ቢኖሩም ባለው ፀጋ ልክ በመስራት ኢኮኖሚያዊ…