Eden Nigussie

Eden Nigussie

የጠብ፣ የጥላቻና የውጊያ ትጥቅ በመፍታት ፍቅርና ሰላምን በመታጠቅ ለኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግና መስራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

የጠብ፣ የጥላቻና የውጊያ ትጥቅ በመፍታት ፍቅርና ሰላምን በመታጠቅ ለኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግና መስራት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። 19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት በአርባ ምንጭ ከተማ በደማቅ ስነ-ስርአት ተከብሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ መርሃ ግብር…

ሕብረ ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ህዝቦች በአብሮነት ለመኖር የመሰረቱት አሰባሳቢና አቃፊ ሥርዓት ነው -አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

ሕብረ ብሔራዊ ፌደራሊዝም ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በአብሮነት ለመኖር የመሰረቱት አሰባሳቢና አቃፊ ሥርዓት መሆኑን የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ በአርባ ምንጭ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።…

ሀገራዊ ለውጡ ወደ ዕውነተኛ ፌዴራሊዝም ያሸጋገረ እና ነጠላ ትርክትን ወደ ብሔራዊ ትርክት በመቀየር በርካታ ስኬት ማስመዝገብ የቻለ ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ድምቀት የተከበረ ሲሆን፤ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው በዓሉን ለማክበር የብልፅግና ቱርፋት ማሳያ፣ የጥበብ መፍለቂያ፣ የሠላምና የመቻቻል ተምሳሌት ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት ስራ፤ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት እና ሌሎች የግብርና የልማት ስራዎችን ጎበኙ      

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሕዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለክብረ በዓሉ አርባምንጭ አለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ደማቅ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት ስራ፤ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት እና ሌሎች የግብርና የልማት ስራዎችን ጎበኙ      

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሕዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለክብረ በዓሉ አርባምንጭ አለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ደማቅ…

ለ19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመጡ የብሔ/ብ/ሕ ልዑካን ቡድኖች አርባ ምንጭ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

ከመላው ኢትዮጵያ ለ19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ የመጡ የብሔ/ብ/ሕ ልዑካን ቡድኖች አርባ ምንጭ ከተማ ሲደርሱ እጅግ ደማቅ የሆነ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።   ልዕካን ቡድኖቹ በሰላም አርባ ምንጭ ከተማ የደረሱ ሲሆን፤ በአቀባበል መርሃ ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣…

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ሶዶ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮን በይፋ መርቀው ከፈቱ

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ እና የፌደራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የወላይታ ሶዶ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮን በይፋ መርቀው ከፍተዋል።    ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃው ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት መንግስት ገለልተኛ፤ ኢትዮጵያን የሚመስል የሚዲያ ተቋም ለመገንባት ባደረገው ሪፎርም መሰረት፤ የኢቢሲ የይዘት አድማስን…

‘ኢትዮጵያዊነት’ በኅብረብሔራዊቷ ደቡብ ኢትዮጵያ ይበልጥ ደምቆ ሊከበር ቀናት ቀርተዋል!

ከአመት በፊት ጅግጅጋ ላይ ቀዳሚ የብዝኃ ህዝቦች የጋራ ቤት በሆነችው ኅብራዊቷ ክልላችን ሊከበር፤ ቀነ ቀጠሮ የተያዘለት 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል እነሆ ጊዜው ደርሶ በውቢቷ አርባ ምንጭ በልዩ ድምቀት ሊከበር ከጫፍ ደርሷል፡፡ “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የገጠር መንደሮች በአማራጭ ኢነርጂ የመብራት ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር ተፈራረሙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ማዕድንና ኢነርጅ ዘርፍ፤ በተለይም የገጠሩን ህብረተሰብ በአማራጭ የኢነርጂ ኃይል የመብራት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ የልማት ትብብር ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር  በአርባ ምንጭ ከተማ በመወያየት የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ      

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት፤ ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ18ኛ መደበኛ ስብሰባው በመንግስት ሰራተኞች የደምወዝ ማሻሻያ መመሪያ፣ የልማት ተነሺዎች ምትክ መሬት ማስተላለፍ፣ 19ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና…