ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የነበራቸውን ቆይታ ተከትሎ መልዕክት አስተላልፈዋል

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ በጉብኝታቸው በክልሉ በወላይታ ዞን የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ የወላይታ ዞን ቆይታቸው የወላይታ ሶዶ ከተማን የኮሪደር ልማት፤ በዞኑ በአረካ ከተማ አቅራቢያ በግንባታ…









