የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮምሽን የተሰሩ ስራዎች በተመለከተ አጀንዳው ላይ ሲሆን፤ በዚህም በክልሉ በተለያየ ጊዜ በወላይታ፣ ጌዴኦ፣ ጋሞ…









