ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የሱማሞ አየር ማረፊያ ያለበትን የግንባታ ደረጃ ምልከታ አደረጉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ፤ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ፕሮጀክት ያለበትን የግንባታ ደረጃ የመስክ ምልከታ ያደረጉ ሲሆን፤ ግንባታውን በተያዘለት ጊዜ ማጠናቀቅ እንዲቻል በቀጣይ ስራዎች ዙሪያም ከባለድርሻ አካላት ጋር መክረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ…








