“ክልሉን በሚመጥን መልኩ በስድስቱም የክልሉ ማዕከላት በመገንባት ላይ የሚገኙ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በፈጠነ ጊዜ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የሁሉም አካላት ቅንጅትና ትብብር ያስፈልጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ የወላይታ ሶዶ ማዕከል የክልል ተቋማት የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ያለበት ደረጃ የመስክ ጉብኝት፤ የእስካሁን የግንባታ አጻጸም ግምገማ እንዲሁም ይፋዊ የመሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ፤ የክልሉን ህዝቦች ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና…








