ተሻሽሎ የተዘጋጀው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ሀገራዊ አቅምን ተጠቅሞ ግብርናን ለማዘመንና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ ወሳኝ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በግብርና ሚንስቴር አዘጋጅነት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በ2016 ዓ.ም የፀደቀው አዲሱን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ መድረኩ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲውን በአግባቡ ለማስፈፀምና ትግበራውን ውጤታማ ለማድረግ…