Latest news

ወላይታ ሶዶ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እጅግ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ታላቅ አክብሮቷንና ፍቅሯን ገልጻለች!

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ በጉብኝታቸው በክልሉ በወላይታ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡  ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ጋር ለጉብኝቱ የሰላም፥ የፍቅርና የአንድነት ሰገነቷ ለምለሚቷ ወላይታ ሶዶ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)  በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአርባ ምንጭ የነበራቸውን ቆይታ ተከትሎ መልዕክት አስተላልፈዋል

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ በጉብኝታቸው በክልሉ በአርባ ምንጭ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ የአርባ ምንጭ ቆይታቸው በተለይ የሀገራዊው የ’ገበታ ለትውልድ’ አካል የሆነው የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ…

አርባ ምንጭ ልባዊ ፍቅሯንና አክብሮቷን ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጻለች!

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትላንትናው ዕለት ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ አርባ ምንጭ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና በሀገር ሽማግሌዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡       ክቡር ጠቅላይ…

በኅብረት ዳግም ታሪክ መስራት ችለናል!

ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ በክልላችን ዘርፌ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን 60 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል አቅደን፤ በክልሉ ህዝብ ግንባር ቀደም ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ 69 ሚሊዮን ችግኞች በመትከል ለአገራዊ ግብ ስኬት የድርሻችንን በማበርከት ሌላ ታሪክ ማስመዝገብ በመቻላችን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የኦቶና ሆስፒታል መልሶ ሟቋቋም ግብረ ሀይል የስራ እንቅስቃሴ በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ባጭር ጊዜ በቀደመ የተሟላ ተቋማዊ አቅሙ የተሻለ የህክምና አገልግሎት መስጠት እንዲችል ለማስቻል ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጣ ግብረ ሀይል በማቋቋም የስራ ስምሪት መስጠታቸው ይታወሳል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በግብረ ሀይሉ ባለፉ 72…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የአንድ ጀንበር ተከላን በይፋ አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ሶልካ ተራራ ላይ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የዘንድሮ የሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላን በይፋ አስጀምረዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃ ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት አረንጓዴ አሻራ የአካባቢ ደህንነትን በመጠበቅ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የሐምሌ 24/2017 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላን በማስመልከት ያስተላለፉት መልዕክት፦

“በመትከል ማንሰራራት” በነገው የሐምሌ 24/2017 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ ሌላ ታሪክ እናስመዘግባለን። ባለፈዉ ዓመት በ6ኛው የሀገራዊው የአንድ ጀንበር ተከላ በክልላችን 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል አቅደን ተፈጥሮን ለመንከባከብ በማይሰንፈው ህዝባችን የነቃ ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ በመትከል አዲስ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በስድስቱ የክልሉ ማዕከላት ለሚገነቡ የህንፃ ግንባታ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በድስቱ ማዕከላት ለቢሮ እና ሌሎች አገልግሎቶች ለሚውሉ የህንፃ  ግንባታ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ተካሄዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በሁሉም የክልሉ ማዕከላት ሊገነቡ ለታሰቡ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ቀድሞ የተጀመሩ ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ በተለያየ…

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ ሀብት ማሰባሰብ በይፋ ተጀመሯል

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታ እና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ የሚውል ሀብት የማሰባሰብ ተግባር በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ ሁሉም የድርሻውን እንዲያበረክትም ጥሪ ቀርቧል፡፡   በክልላችን በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም የደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሆስፒታሉ ላይ ከፍተኛ…

“የክልሉ መንግስት ለኦቶና ሆስፒታል መልሶ ግንባታ የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደርጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኦቶና ሆስፒታል ተገኝተው በሆስፒታሉ ተከሰቶ የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ያደረሰውን ጉዳት ተመልክተዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና (በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል) ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ/ም የተከሰተ ድንገተኛ የእሳት አደጋ…