የክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘምን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤት እና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 6ኛው ዙር 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በአርባ ምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ በሥነ-ሥርዓቱ ለሁለቱ ምክር ቤቶች ዓመታዊ ሥራቸውን እንደጀመሩ…









