ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የአንጋፋው አርቲስት ፊሻሌ ሚልካኖ እና የሁለት የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ በማስጀመር ክልላዊ የአንድ ጀንበር ቤት ግንባታ ስራን በይፋ አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በመከናወን ላይ የሚገኘው የዘንድሮ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የአንድ ጀንበር ቤት ግንባታ የጥበብ ባለውለታ ለሆነው አርቲስት ፊሻሌ ጨምሮ ለሁለት አቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ በማስጀመር በወላይታ ሶዶ ከተማ መርሃ ግብሩን…









