የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እና ሀገራዊ ኩነቶች!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በክልሉ ሕዝቦች ነፃ ፍላጎትና ይሁንታ ከተመሠረተ የአንድ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረ ሲሆን፤ የክልሉ የአንድ ዓመት ጉዞ ለፈተናዎች ያልተበገረ ብቻ ሳይሆን በበርካታ ስኬቶች የታጀበ ነው፡፡ ብዝኅነትና ህብረ-ብሔራዊነት መለያው የሆነው ክልሉ፤ የክልሉን ህዝቦች አብሮ የመልማት የጋራ ህልም ዕውን ማድረግ በሚያስችል…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በክልሉ ሕዝቦች ነፃ ፍላጎትና ይሁንታ ከተመሠረተ የአንድ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረ ሲሆን፤ የክልሉ የአንድ ዓመት ጉዞ ለፈተናዎች ያልተበገረ ብቻ ሳይሆን በበርካታ ስኬቶች የታጀበ ነው፡፡ ብዝኅነትና ህብረ-ብሔራዊነት መለያው የሆነው ክልሉ፤ የክልሉን ህዝቦች አብሮ የመልማት የጋራ ህልም ዕውን ማድረግ በሚያስችል…
19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት፤ በአርባ ምንጭ ከተማ ከህዳር 25 እስከ ህዳር 29/2017 ዓ.ም በድምቀት ይከበራል፡፡ የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዛሬው ዕለት…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል ህዳር 29/2017 ዓ/ም የሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በጌዴኦ ዞን በዲላ ዙሪያ፣ ይርጋጨፌ እና ወናጎ ወረዳዎች ተዘዋውረው የቡና ምርት አሰባሰብና ዝግጅት ያለበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ በክልሉ ከሚገኙ የግብርና ፀጋዎች መካከል ቡና እና ቅመማ ቅመም አንዱ መሆኑን ገልፀው፤…
19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መልዕክት፤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በአርባ ምንጭ ከተማ ህዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ይከበራል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በሚከበረው 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን…
የኢፌድሪ የጤና ሚንስቴር “የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ እምርታ ለተፋጠነ የዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በአርባ ምንጭ ከተማ 26ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤውን አካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ጉባኤውን በመክፈቻ ንግግር የከፈቱ ሲሆን፤ በንግግራቸው 26ኛውን የጤናው…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ባለፈው አንድ ወር ዉስጥ በፀጥታ ግብረሃይል የተከናወኑ ስራዎች ዙሪያ ከፀጥታ ኃይሎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ በሚደረገው ጥረት፤ የፀጥታ ስራዎችን በህብረተሰቡ…
“ዘላቂ፣ አስተማማኝና ፍትሃዊ የስራ ዕድል በመፍጠር ሁለንተናዊ ብልጽግና እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል፤ በስራ ዕድል ፈጠራ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ ተወያይተዋል። ውይይቱ ተቋሙ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋር ያለውን ትስስር ለማጠናከር እና ስራዎችን ይበልጥ ተቀራርቦ በመደጋገፍ በጋራ ለመስራት ማስቻልን ዓላማ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል። ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለፁት፤ ውይይቱ…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን፤ ጨንቻ ወረዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ፤ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ ጨንቻ ከተማ ሲደርሱ፤ በአካባቢው ነዋሪዎች እና በወረዳው አስተዳደር እጅግ ደማቅ የሆነ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጨንቻ…