የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት፤ 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአርባ ምንጭ ከተማ ያካሄደ ሲሆን፤ በጉባዔው የክልሉን መንግስት የስደስት ወር ሪፖርት እና የምክር ቤቱን የ3ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ መርምሮ ከማፅደቁም ባሻገር፤ በተለያዩ አጀንዳዎች…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት፤ 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአርባ ምንጭ ከተማ ያካሄደ ሲሆን፤ በጉባዔው የክልሉን መንግስት የስደስት ወር ሪፖርት እና የምክር ቤቱን የ3ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ መርምሮ ከማፅደቁም ባሻገር፤ በተለያዩ አጀንዳዎች…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በሳውላ ማዕከል ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ19ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- የክልሉን መንግስት የግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀምና ቀጣይ አቅጣጫዎች፣ የቀረቡ…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ እና የአደጋ ስጋት ያለባቸው ወገኖችን በዘላቂነት የማቋቋም ሥራው ያለበትን ደረጃ ጎበኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት፣ የክልሉ መንግስት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማቋቋም እና የአደጋ ስጋት ያለባቸውን ከአደጋ ስጋት…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቼ ጫፋ ቀበሌ ተገኝተው አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የበጀት ዓመቱን ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ ለማስጀመር ጎፋ ዞን፤ ገዜ…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ብርሃነ ጥምቀቱ ክርስቶስ የትህትናን ኃያልነት በተግባር ያስተማረበት በመሆኑ፤ በዓሉን ስናከበር በአስተምሮው መሰረት ትህትናን ተላብሰን ዝቅ ብለን ለማገልገል፤ ለመተባበር እንዲሁም ለአንድነትና ለሰላም ለመትጋት…
በአለማችን ከከፍተኛ የደን ሽፋን መመናመን፤ ከተጥሮ ሀብት አያያዝ እና ሌሎች በርካታ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ የሰው ልጅ በአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ እና በተፈጥሮ አደጋዎች እየተፈተነ ይገኛል፡፡ በዚህ ረገድ የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓደ ልማት ስራዎች ልዩ ትኩረት…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል የብሩህ ተስፋ መገለጫ ነው ብለዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አክለው የዘንድሮውን በዓል የምናከብረው ለሀገራዊ እና ክልላዊ የሰላምና የብልጽግና ራዕዮቻችን…
ባለፉት አራት ቀናት የተከበሩ አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ፤ ክልላችንን የሰላም፤ የመቻቻል እና የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ራዕያችን ስኬት፤ የጀመርናቸውን ዘርፈ ብዙ የሰላም፤ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በላቀ አፈጻጸም ከግብ በማድረስ የህዝባችንን ፍትሀዊ…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የአርባ ምንጭ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የአረጋውያን፣ ሴቶች እና ህፃናት መርጃ እና ማቋቋሚያ ማዕከልን በይፋ መርቀው ከፍተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃው ወቅት የመተሳሰብና የመረዳዳት ባህላችንን አጠናክረን በራሳችን አቅም በመረባረብ ድጋፍ የሚሹ እናቶች፣ አባቶች እና ወገን ዘመድ በማጣት ጎዳና…
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ዲሽታ ግና፤ የኣሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በኣሪ ዞን መቀመጫ በሆነችው ጂንካ ከተማ በልዩ ድምቀት ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ዲሽታ ግና ለኣሪ ብሔረሰብ በኩር እና ታላቅ በዓል ነው…