“የትምህርት ዘርፍ ውጤታማነትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት ያስፈልጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ ቃለህይወት ቤተክርስቲያን፤ የደቡብ ምዕራብ ቀጠና ቃለህይወት ቤተክርስትያን በጋሞ ዞን በማከናወን ላይ ያሉ የልማት ስራዎች ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው የቤተክርስቲያኗን የትምህርት ዘርፍ የስራ እንቅስቃሴ በአርባ ምንጭ ከተማ የተመለከቱ ሲሆን፤ ለትምህርት ዘርፍ ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ድጋፍ፤ ተሳትፎ…