News

ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ሀገሩን ለመለወጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከክረምት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን ዛሬም በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ አካባቢውንና ሀገሩን ለመለወጥ የድርሻውን የሚወጣ፤ ለማህበረሰቡ አወንታዊ ለውጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለዚህ…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው ቀሪ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው ቀሪ አጀንዳዎች ላይ በመምከር የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ አስቀድሞ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን ማሳለፉ ይታወሳል። ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለትም በቀሪ የ22ኛ…

“ውሃን በዘላቂነት ለመጠቀም የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ስራዎችን አጠናክሮ ቀጣይነት ባለው አግባብ መስራት ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በሳውላ ከተማ በክልሉ መንግስት ድጋፍ የተገነባ የንፁሁ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት በይፋ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እና ክቡር ሚኒስትሩ ለምረቃ መርሃ ግብሩ ጎፋ ዞን፤ ሳውላ ከተማ…

“የገጠሩን ህብረተሰብ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ የመንገድ መሰረተ ልማት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በመሰራት ላይ ይገኛል” ርዕስ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ዳሞት ጋሌ ወረዳ በክልሉ መንገዶች ባለስልጣን ሶዶ ዲስትሪክት የተገነባ የገጠር መንገድ ልማት ፕሮጀክት መርቀው ከፍተዋል። መንገዱ ከቦዲቲ ከተማ እስከ ኮናሳ ፑላሳ እንዲሁም አጎራባች ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ አቋርጦ ወደ ዋርካ የሚወስድ 20 ኪ/ሜ የሚሸፍን የገጠር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን በሻንቶ ከተማ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን፥ ዳሞት ፑላሳ ወረዳ በሻንቶ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው በይፋ አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ከ 208 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2ኛ ቀን ውሎ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው 2ኛ ቀን ውሎ፡- የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት አመት ረቂቅ የበጀት ቀመር፤ የአዳዲስ የልማት ኢንሼቲቮች ትግበራ ዝግጅት እንዲሁም የክልል ማዕከላት የተቋማት ህንፃ ግንባታ ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡  መስተዳድር ም/ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የክልሉን መንግስት የ2017 አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ገመገመ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት 22ኛ መደበኛ ስብሰባውን በርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት በማካሄድ ላይ ሲሆን፤ በመጀመሪያ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ከመገምገሙም ባሻገር በቀጣይ የ2018 በጀት አመት ዕቅድ ዝግጅት ዙሪያ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን…

ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል”፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተደድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ማሻባ ችግኝ ጣቢያ ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ በአግባቡ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል ብለዋል። ችግኝ ጣቢያ ትልቅ ኢንቨስትመንት እንደሆነ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ለወጣቱ ስራ…