
የጂንካ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሸን ፕሮጀክት ግንባታ በተያዘው ጊዜ ተጠናቆ አገልገሎት እንዲሰጥ ለማስቻል የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ወደ አሪ ዞን ጂንካ ከተማ ተጉዘው የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ለጉብኝቱ ጂንካ ከተማ ሲደርሱ በክልል፣ በዞንና በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም በአካባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በአሪ ዞን…