News

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።       መስተዳድር ምክር ቤቱ በዚሁ 24ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም በመገምገማ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ፣ በታችኛው የአስተዳደር እርከን የአስፈጻሚ አካላት…

“መሠረተ ልማት የተሟላላቸው፤ የለሙና ለኑሮ ምቹ የሆኑ ስማርት ከተሞችን ለመፍጠር የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅትና ርብርብ ወሳኝ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የአረካ ከተማን የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ዲጂታላይዝ በማድረግ ማዘመን የሚያስችል የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ በከተማው ማዘጋጃ ቤት በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል፡፡  በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ አረካ ብዙ ፀጋዎች ያሏት በየጊዜው ለውጥ እያሳየች የምትገኝ ከተማ መሆኗን…

ለከተሞች ቀጣይነት ያለው ዕድገት ዘመናዊ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት፤ ጠንካራ ገቢ እና ንቁ የህብረተሰብ ተሳትፎን ማዕከል በማድረግ የተጀመሩ ስራዎችን ማጠናከርና ማስፋት ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የቦዲቲ ከተማን የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ዲጂታላይዝ በማድረግ ማዘመን የሚያስችል የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ በይፋ አስጀምረዋል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደ ሀገር ባለፉት የለውጥ አመታት ለከተሞች ዕድገትና ልማት በተሰጠው ልዩ ትኩረት፤ በሀገራችን የከተሞች ዕድገት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ…

“በየአካባቢው ያሉ ፀጋዎችን በመግለጥና ጥቅም ላይ በማዋል የክልሉን ህዝብ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የክልሉ መንግስት የ2018 ዋነኛ ትኩረት ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በተገኙበት ወቅት፤ የሁለቱን ምክር ቤቶች ዓመታዊ ሥራ መጀመር በማብሰር የክልሉን መንግስት የ2018 የትኩረት አቅጣጫዎች ማስቀመጣቸው ይታወሳል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ መዳረሻውን ዘላቂ ሰላም…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮምሽን ኮምሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ ልዑክ  ጋር ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮምሽን ኮምሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ ልዑክ ጋር በሰብአዊ መብቶች አጠባበቅና አያያዝ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮምሽን የዜጎችን የሰበአዊ መብቶች መጠበቅ በመከታተልና በማረጋገጥ ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ሶዶ ማዕከል በግንባታ ላይ ያሉ የቢሮዎች ህንጻ ግንባታ ያለበትን ደረጃ በስፍራው ተገኝተው ገመገሙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነባ የርዕሰ መስተዳድር እና የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ህንፃ ግንባታዎች ጅማሮ መስክ ምልከታ በማደረግ የአፈፃፀም ደረጃቸውን ገምግመዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመስክ በምልከታቸው ወቅት ህንፃ ግንባታ ከተጀመረ አጭር ጊዜ ቢሆንም የግንባታው ሂደት…

የብዝኃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ፖሊሲው የተረጋጋና ቀጣይነት ያለዉ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የፈጠራቸው ዕድሎችን ተጠቅሞ የ10 በመቶ ዕድገት ለማስመዝገብ ይሰራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው የክልሉን መንግስት የ2018 ዋና ዋና የልማት ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች የዳሰሱ ሲሆን፤ በንግግራቸው ትኩረት…

በግብርና ልማት ዘርፍ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማሻሻል ምርትና ምርታማነትን 20 በመቶ ለማሳደግ የሚሰራ ይሆናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው በኢኮኖሚው ረገድ የክልሉ መንግስት ቀዳሚ የትኩረት ዘርፍ ለሆነው ግብርና በ2018 የበጀት ዓመትም ልዩ ትኩረት በመስጠት የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በባለፈው የበጀት አመት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ እና ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መገኙቱን…