
የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። መስተዳድር ምክር ቤቱ በዚሁ 24ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም በመገምገማ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ፣ በታችኛው የአስተዳደር እርከን የአስፈጻሚ አካላት…







