
የክልሉ የፊሲካል ፖሊስ አፈፃፀም በእጅጉ አዳጊና ተስፋ ሰጪ ነዉ -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የክልሉ ፊሲካል ፖሊስ አፈፃፀም በእጅጉ አዳጊና ተስፋ ሰጪ መሆኑን ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የውስጥ አቅምን ለማጎልብት ለገቢ አሰባሰብ ስራው ልዩ ትኩረት…







