
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የክልሉን መንግስት የ2017 አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ገመገመ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት 22ኛ መደበኛ ስብሰባውን በርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት በማካሄድ ላይ ሲሆን፤ በመጀመሪያ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ከመገምገሙም ባሻገር በቀጣይ የ2018 በጀት አመት ዕቅድ ዝግጅት ዙሪያ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን…







