
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በክልሉ ያደረጉትን የሁለት ቀን የስራ ቆይታ እጅግ አስደሳችና ስኬታማ በሆነ አግባብ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የምስጋና መልዕክት አስተላለፉ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለሁለት ተከታታይ ቀናት ያደረጉትን የስራ ቆይታ እጅግ አስደሳችና ስኬታማ በሆነ አግባብ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የምስጋና መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት በዚሁ የምስጋና መልዕክት ክቡር ጠቅላይ…







