
አርባ ምንጭ ልባዊ ፍቅሯንና አክብሮቷን ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጻለች!
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትላንትናው ዕለት ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ አርባ ምንጭ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና በሀገር ሽማግሌዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ…







