News

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ      

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት፤ ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ18ኛ መደበኛ ስብሰባው በመንግስት ሰራተኞች የደምወዝ ማሻሻያ መመሪያ፣ የልማት ተነሺዎች ምትክ መሬት ማስተላለፍ፣ 19ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና…

የደቡብ ኢትዮጰያ ክልል 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በተሻለ መልኩ በድምቀት ለማክበር የሚያስችል ዝግጅት በማድረግ ላይ ይገኛል -ክቡር አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት፤ በአርባ ምንጭ ከተማ ከህዳር 25 እስከ ህዳር 29/2017 ዓ.ም በድምቀት ይከበራል፡፡ የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዛሬው ዕለት…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ሕብረብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር እና ዴሞክራሲያዊ ልምምድ እንዲዳብር የሚያደርግ ነው – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።    ርዕሰ መስተዳድሩ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል ህዳር 29/2017 ዓ/ም የሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ…

“ክልሉ በቡና እና ቅመማ ቅመም ዘርፍ ያለውን ፀጋ አሟጦ በመጠቀምና የምርት ጥራትና ምርታማነትን በማሳደግ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመስራት ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በጌዴኦ ዞን በዲላ ዙሪያ፣ ይርጋጨፌ እና ወናጎ ወረዳዎች ተዘዋውረው የቡና ምርት አሰባሰብና ዝግጅት ያለበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ በክልሉ ከሚገኙ የግብርና ፀጋዎች መካከል ቡና እና ቅመማ ቅመም አንዱ መሆኑን ገልፀው፤…

19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር የሚያስችል በቂ ዝግጅት በመደረግ ላይ ይገኛል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መልዕክት፤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በአርባ ምንጭ ከተማ ህዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ይከበራል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በሚከበረው 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን…

የክልሉ መንግስት የጤና መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት የህብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ በማድረግ ላይ ባለው ጥረት ተጨባጭ ለውጥ በመምጣት ላይ ይገኛል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የኢፌድሪ የጤና ሚንስቴር “የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ እምርታ ለተፋጠነ የዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በአርባ ምንጭ ከተማ 26ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤውን አካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ጉባኤውን በመክፈቻ ንግግር የከፈቱ ሲሆን፤ በንግግራቸው 26ኛውን የጤናው…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የፀጥታ ስራዎች በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ባለፈው አንድ ወር ዉስጥ በፀጥታ ግብረሃይል የተከናወኑ ስራዎች ዙሪያ ከፀጥታ ኃይሎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ በሚደረገው ጥረት፤ የፀጥታ ስራዎችን በህብረተሰቡ…

የስራ ዕድል ፈጠራን የጋራ አጀንዳ በማድረግ ተቀናጅቶ መስራት ዘላቂ፤ አካታችና አስተማማኝ የስራ ዕድል በመፍጠር ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ያስችለናል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 

“ዘላቂ፣ አስተማማኝና ፍትሃዊ የስራ ዕድል በመፍጠር ሁለንተናዊ ብልጽግና እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል፤ በስራ ዕድል ፈጠራ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤…