ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን መንግስት የ2018 የግማሽ ዓመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ምክር ቤቱ የካቲት 06 እና 07/2018 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚሁ ጉባኤው፡- የክልሉን መንግስት የ2018 የግማሽ ዓመት የስራ…









