Eden Nigussie

Eden Nigussie

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን መንግስት የ2018 የግማሽ ዓመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ           

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ምክር ቤቱ የካቲት 06 እና 07/2018 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚሁ ጉባኤው፡- የክልሉን መንግስት የ2018 የግማሽ ዓመት የስራ…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ27ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 27ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ27ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- የክልሉን መንግስት የግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ፣ በክልሉ የመንገድ መሰረተ ልማት እና ጠቅላላ ምርት…

“ይህ ታላቅ ስኬት የትብብር፣ የመደጋገፍ እና ተቀናጅቶ በጋራ የመስራት ውጤት ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር የማብሰሪያ እና የምስጋና መርሃ ግብር ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤቨር ማሲንጋን ጨምሮ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጂንካ ከተማ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር…

“ክልሉን በሚመጥን መልኩ በስድስቱም የክልሉ ማዕከላት በመገንባት ላይ የሚገኙ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በፈጠነ ጊዜ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የሁሉም አካላት ቅንጅትና ትብብር ያስፈልጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ የወላይታ ሶዶ ማዕከል የክልል ተቋማት የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ያለበት ደረጃ የመስክ ጉብኝት፤ የእስካሁን የግንባታ አጻጸም ግምገማ እንዲሁም ይፋዊ የመሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ፤ የክልሉን ህዝቦች ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የጥምቀተ በዓል ፀብና ጥላቻን  በሰላምና በፍቅር የምንተካበት፣ ልዩነቶችንና አለመግባባቶችን በአንድነትና በፍቅር የምንፈታበትና የሚናሸገርበት፣ ትህትናን ተላብሰን ወንድማማችነትንና እህትማማችነንት  የሚናፀናበት ደማቅ በዓል ነው ብለዋል። የክቡር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የሱማሞ አየር ማረፊያ ያለበትን የግንባታ ደረጃ ምልከታ አደረጉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ፤ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ፕሮጀክት ያለበትን የግንባታ ደረጃ የመስክ ምልከታ ያደረጉ ሲሆን፤ ግንባታውን በተያዘለት ጊዜ ማጠናቀቅ እንዲቻል በቀጣይ ስራዎች ዙሪያም ከባለድርሻ አካላት ጋር መክረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ…

“ብልፅግና ውስብስብ ችግሮች እና ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር በሁሉም ዘርፍ ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ ችሏል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 

የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጅግጅጋ ከተማ ተገኝተው “የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከተውጣጡ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ህዝባዊ ውይይት አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ለዚሁ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዩኔስኮ በዓለም የሰው ልጅ ወካይ የባሕል ቅርሶነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ ገለፁ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዩኔስኮ በዓለም የሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ልዩ ደስታ በመግለጽ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ሃሳብ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሃሹ ሃሹ ሃሹ!   እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!! በክልላችን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ዲሽታ ጊና” የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ዲሽታ ጊና” የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ “ዲሽታ ጊና” በዓል በሰላም አደረሰን! አደረሳችሁ! የአሪ ብሄረሰብ የራሱ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል፤ የኅብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን ብዝኃነት በማክበር፤ የሕዝቦች ትስስርን በማጠናከር፤ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴቶችን በማጎልበት…