ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን በሻንቶ ከተማ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን፥ ዳሞት ፑላሳ ወረዳ በሻንቶ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው በይፋ አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ከ 208 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ…