News

“ለፀጥታ ስራዎች ውጤታማነት የአመራሩ ቁርጠኝነት የመጀመሪያው ቁልፍ ጉዳይ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቋል ። በክቡር ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሰብሳቢነት የተካሄደው የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን ሰላም በማፅናት የክልሉን አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ አስተማማኝ ደረጃ ለማድረስ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን አዲስ የአመራር ምደባ እና ሽግሽግ በማድረግ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም መሠረት በክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ ከጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የተሰጡ ሹመቶች፡- 1)  አቶ አቤኔዘር ተረፈ –  የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ  …

“ፖሊስ የዘጎችን ሰላም ከመጠበቅ አልፎም የክልሉን ልማት እና ዕድገት ለማፋጠን ከፍተኛ ሚና ያለው ወሳኝ ሃይል ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በ1ኛ ዙር ያሰለጠናቸው 662 ምልምል ኮንስታብል ፖሊሶች በምዕራብ አባያ ጊዜያዊ ፖሊስ ማስለጠኛ አስመርቋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ባስተላለፉት መልዕክት በክልላችን ታሪክ የመጀመሪያ ፖሊስ አባላትን በማስመርቅ ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የጀመርነውን ጥረት ማጠናከር…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።       መስተዳድር ምክር ቤቱ በዚሁ 24ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም በመገምገማ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ፣ በታችኛው የአስተዳደር እርከን የአስፈጻሚ አካላት…

“መሠረተ ልማት የተሟላላቸው፤ የለሙና ለኑሮ ምቹ የሆኑ ስማርት ከተሞችን ለመፍጠር የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅትና ርብርብ ወሳኝ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የአረካ ከተማን የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ዲጂታላይዝ በማድረግ ማዘመን የሚያስችል የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ በከተማው ማዘጋጃ ቤት በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል፡፡  በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ አረካ ብዙ ፀጋዎች ያሏት በየጊዜው ለውጥ እያሳየች የምትገኝ ከተማ መሆኗን…

ለከተሞች ቀጣይነት ያለው ዕድገት ዘመናዊ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት፤ ጠንካራ ገቢ እና ንቁ የህብረተሰብ ተሳትፎን ማዕከል በማድረግ የተጀመሩ ስራዎችን ማጠናከርና ማስፋት ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የቦዲቲ ከተማን የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ዲጂታላይዝ በማድረግ ማዘመን የሚያስችል የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ በይፋ አስጀምረዋል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደ ሀገር ባለፉት የለውጥ አመታት ለከተሞች ዕድገትና ልማት በተሰጠው ልዩ ትኩረት፤ በሀገራችን የከተሞች ዕድገት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ…

“በየአካባቢው ያሉ ፀጋዎችን በመግለጥና ጥቅም ላይ በማዋል የክልሉን ህዝብ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የክልሉ መንግስት የ2018 ዋነኛ ትኩረት ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በተገኙበት ወቅት፤ የሁለቱን ምክር ቤቶች ዓመታዊ ሥራ መጀመር በማብሰር የክልሉን መንግስት የ2018 የትኩረት አቅጣጫዎች ማስቀመጣቸው ይታወሳል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ መዳረሻውን ዘላቂ ሰላም…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮምሽን ኮምሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ ልዑክ  ጋር ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮምሽን ኮምሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ ልዑክ ጋር በሰብአዊ መብቶች አጠባበቅና አያያዝ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮምሽን የዜጎችን የሰበአዊ መብቶች መጠበቅ በመከታተልና በማረጋገጥ ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ…