News

ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል”፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተደድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ማሻባ ችግኝ ጣቢያ ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ በአግባቡ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል ብለዋል። ችግኝ ጣቢያ ትልቅ ኢንቨስትመንት እንደሆነ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ለወጣቱ ስራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ የሚገነባውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ሂደት ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጨምሮ በከተማው አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ሂደት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ የአረካ ከተማ አስተዳደር ህብረተሰቡን አስተባብሮ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ስራዎች የሚበረታታ ነው…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የትንሣኤ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የትንሣኤ በዓልን በማስመልከት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፡- ብርሃነ ትንሣኤውን ስናከብር ከመጓተት ይልቅ አብሮ መቆምን፤ ከመገፋፋት ይልቅ ትብብርን፤ ከመለያየት ይልቅ ህብረትና አንድነትን ይበልጥ አጠናክረን፤ ፈተናዎችን በፅናት በመሻገር ለክልላዊና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ፤ የክልሉ መንግስት የይቅርታ አዋጁን መስፈርት ላሟሉ 9 መቶ 90 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡   ርዕሰ…

በክልሉ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በተደረጉ ጥረቶች በህብረተሰቡ ግንባር ቀደም ተሳትፎ አበረታች ውጤት ማግኘት ተችሏል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት የ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ክልላዊ የትምህርት ሴክተር ጉባኤ በኦሪ ዞን ጂንካ ከተማ ተካህዷል፡፡   ”ትምህርት ለትውልድ ግንባታ ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው ጉባኤው፤ የበጀት ዓመቱ ያለፉ ዘጠኝ ወራት የትምህርት ዘርፍ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር በበይነ መረብ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት በማስገባት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ ምዕት አመት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ…

በክልሉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ በማጠናከር እና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎና ተኪ ምርቶች በማሳደግ ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማላቅ በትኩረት በመሰራት ላይ ይገኛል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ የተዘጋጀ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ ተገኝተው እንደገለፁት፤ በክልሉ በርካታ ፀጋዎች ቢኖሩም ባለው ፀጋ ልክ በመስራት ኢኮኖሚያዊ…

ተሻሽሎ የተዘጋጀው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ሀገራዊ አቅምን ተጠቅሞ ግብርናን ለማዘመንና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ ወሳኝ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በግብርና ሚንስቴር አዘጋጅነት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በ2016 ዓ.ም የፀደቀው አዲሱን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል።     ርዕሰ መስተዳድሩ መድረኩ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲውን በአግባቡ ለማስፈፀምና ትግበራውን ውጤታማ ለማድረግ…