
ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል”፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
ርዕሰ መስተደድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ማሻባ ችግኝ ጣቢያ ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ችግኝ ጣቢያ ለወጣቱ ስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ትልቅ ፀጋ በመሆኑ በአግባቡ ማልማትና መጠቀም ያስፈልጋል ብለዋል። ችግኝ ጣቢያ ትልቅ ኢንቨስትመንት እንደሆነ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ለወጣቱ ስራ…