
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ
ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ነሐሴ 13 ክልላችን የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል ሆኖ የተመሠረተበት ታርካዊ ዕለት! እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ የምሥረታ ዓመት…