News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የ 2017/2018 ክልል አቀፍ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ ላይ ተገኝተው መልዕክት በማስተላለፍ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለይ ባለፉ…

“በውስጥ ባንዳዎች እና በውጪ ባዳዎች ያጣነውን የወደብ ባለቤትነት በማስመለስ ዳግመኛ የአድዋ አርበኞች መሆን ይገባናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ለክልሉ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት ከጂኦ ስትራቴጂ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና በሚል ሀሳብ የሚሰጥ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካህዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ ትላንት በዓለም ደረጃ የስልጣኔ ባለቤት፣ በጂኦ ስትራቴጂ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ምልከታ አደረጉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጨምሮ በከተማው አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ሂደት ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመስክ ምልከታቸው ወቅት በግንባታው ዙሪያ ያሉ ችግሮችን በመገምገም ስራው በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በአርባ ምንጭ ማዕከል ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በወቅታዊ አስቸኳይ የጤና ጉዳይ በተመለከተ አጀንዳው ላይ ሲሆን፤ በዚህም በክልሉ በጅንካ ከተማ በተከሰተው ምንነቱ በመረጋገጥ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ህብረት የሰላም ሜዳልያ እና ልዩ ዕውቅና ተሰጣቸው       

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ የሰላም፤ የመቻቻልና የብዝኃነት ተምሳሌት በሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በሰላም ሰገነቷ በውብቷ አርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ተሳትፎ በድምቀት ተካሂዷል፡፡ ”ኃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት” በሚል መሪ ሃሳብ የተካሄደው…

“ሰላምን ለማስፈን፤ ለመጠበቅና ለማፅናት የሀይማኖት ተቋማት ሚና የላቀ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ ”ኃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት” በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም፤ የመቻቻልና የብዝኃነት ተምሳሌት በሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በሰላም ሰገነቷ አርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ተሳትፎ ተካህዷል፡፡   በጉባኤው የተገኙት…

“ለፀጥታ ስራዎች ውጤታማነት የአመራሩ ቁርጠኝነት የመጀመሪያው ቁልፍ ጉዳይ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቋል ። በክቡር ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሰብሳቢነት የተካሄደው የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን ሰላም በማፅናት የክልሉን አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ አስተማማኝ ደረጃ ለማድረስ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን አዲስ የአመራር ምደባ እና ሽግሽግ በማድረግ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም መሠረት በክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ ከጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የተሰጡ ሹመቶች፡- 1)  አቶ አቤኔዘር ተረፈ –  የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ  …