
“ለፀጥታ ስራዎች ውጤታማነት የአመራሩ ቁርጠኝነት የመጀመሪያው ቁልፍ ጉዳይ ነው” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቋል ። በክቡር ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሰብሳቢነት የተካሄደው የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን ሰላም በማፅናት የክልሉን አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ አስተማማኝ ደረጃ ለማድረስ…







