News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የጥምቀተ በዓል ፀብና ጥላቻን  በሰላምና በፍቅር የምንተካበት፣ ልዩነቶችንና አለመግባባቶችን በአንድነትና በፍቅር የምንፈታበትና የሚናሸገርበት፣ ትህትናን ተላብሰን ወንድማማችነትንና እህትማማችነንት  የሚናፀናበት ደማቅ በዓል ነው ብለዋል። የክቡር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን የሱማሞ አየር ማረፊያ ያለበትን የግንባታ ደረጃ ምልከታ አደረጉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ፤ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሱማሞ አየር ማረፊያ የግንባታ ፕሮጀክት ያለበትን የግንባታ ደረጃ የመስክ ምልከታ ያደረጉ ሲሆን፤ ግንባታውን በተያዘለት ጊዜ ማጠናቀቅ እንዲቻል በቀጣይ ስራዎች ዙሪያም ከባለድርሻ አካላት ጋር መክረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ…

“ብልፅግና ውስብስብ ችግሮች እና ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር በሁሉም ዘርፍ ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ ችሏል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 

የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጅግጅጋ ከተማ ተገኝተው “የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከተውጣጡ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ህዝባዊ ውይይት አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ለዚሁ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዩኔስኮ በዓለም የሰው ልጅ ወካይ የባሕል ቅርሶነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ ገለፁ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዩኔስኮ በዓለም የሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ልዩ ደስታ በመግለጽ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ሃሳብ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሃሹ ሃሹ ሃሹ!   እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!! በክልላችን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ዲሽታ ጊና” የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ዲሽታ ጊና” የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ “ዲሽታ ጊና” በዓል በሰላም አደረሰን! አደረሳችሁ! የአሪ ብሄረሰብ የራሱ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል፤ የኅብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን ብዝኃነት በማክበር፤ የሕዝቦች ትስስርን በማጠናከር፤ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴቶችን በማጎልበት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አናጋገሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ (vita) መንግስታዊ ያልሆነ ግብረሰናይ ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አናጋግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ መንግስት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬትና ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትኩረት በመስጠት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቀጣይ የ 100 ቀናት ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ ከክልሉ አስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫ አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከህዳር 20 እስከ የካቲት 30 በሚፈጸሙ በቀጣይ የ 100 ቀናት ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ካሉ የክልል፤ የዞንና የረጂዮ ፖሊስ ከተሞች አስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ወቅት በመደመር መንግስት…