News

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ30ኛ መደበኛ ጉባኤው በቀጣይ 30 ቀናት እቅድ ስራዎች ዙሪያ በመምከር አቅጣጫ አስቀመጠ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በበይነ መረብ ባካሄደው 30ኛ መደበኛ ጉባኤው ከምርጫ ማግስት ባለው የአንድ ወር የቅድመ መንግስት ምስረታ ወቅት በሚከናወኑ የቀጣይ የአንድ ወር ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫን አስቀምጧል፡፡  በጉባኤው የክልሉን መንግስት የ2018 ያለፉ አስር ወራት…

ኢትዮጵያ በታሪክ ሰሪ ልጆቿ ዳግም አሸንፋለች!

በትላንትናው ዕለት የተካሄደዉ ታሪካዊው የ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት እጅግ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ዴሞክራሲያዊ ሂደቱን ጠብቆ በስኬት በመጠናቀቁ የተሰማኝን ልባዊ ደስታ ለመግለፅ እወዳለሁ፡፡ መላው የክልላችን ሕዝቦች በቅድመ ምርጫው፣  በምርጫው እንዲሁም በድህረ ምርጫ ወቅት ለሀገራችን መፃይ ብሩህ ተስፋ ቀናኢ…

“ብልፅግና የሀገር ከፍታንና የሕዝብ ተጠቃሚነትን አስቀድሞ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሻገር በመትጋት ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫን በማስመልከት የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ዞናዊ ማጠቃለያ እና ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በክልሉ በጋሞ ዞን፤ በአርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ተሳትፎ ተካሂዷል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት፡- 7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በጋሞ ዞን የብልፅግና ፓርቲ ዞናዊ የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ እና ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በድምቀት ተካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫን በማስመልከት የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ዞናዊ ማጠቃለያ እና ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በክልሉ በጋሞ ዞን፤ በአርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ተሳትፎ በድምቀት ተካሂዷል፡፡ ምርጫ የዴሞክራሲ ባህልን የምንገነባበት እና ሀገራዊ አንድነታችንን የምናጠናክርበት የዜግነት…

“አይቀሬ የሆነው የኢትዮጵያን ብልፅግና በማረጋገጥ የተሻለች ተምሳሌታዊ ሀገር እናሻግራለን” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና የድጋፍ ሰልፍ በጎፋ ዞን፤ በሳውላ ከተማ በከፍተኛ ህዝባዊ ተሳትፎ በድምቀት ተካሂዷል፡፡   በመርሃ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት ክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ፡-ብልፅግና ባለፉት የለውጥ ዓመታት አይቀረ የሆነው የኢትዮጵያን ብልፅግና በማይቀለበስ መሠረት…

“ምርጫው ሰላማዊ እና ታአማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት የፀጥታ ስራዎችን በተጀመረው አግባብ በልዩ ትኩረት ሊሰሩ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ    

የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ በክልሉ ባለፉ ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ የፀጥታ ስራዎችን በመገምገም እንዲሁም 7ኛው ሀገራዊ ምርጫን ያለምንም የፀጥታ ችግር ነፃ፤ ሰላማዊ፤ ዲሞክራሲያዊና ታአማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሚያስችሉ የፀጥታ ስራዎች ዙሪያ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ…

“የስንዴ ነዶን በመምረጥ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሻገር የተጀመሩ ሁለንተናዊ ልማቶች ማስቀጠል ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ጋሞ ዞንን ወክለው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ ዕጩዎችን የሚያስተዋውቅ የድጋፍ ሰልፍ በአርባ ምንጭ ከተማ በድምቀት ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፡-…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉ መንግስት ከ361 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በዘፍኔ ከተማ ያስገነባቸውን የንፁህ የመጠጥ ውሃ እና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በጋሞ ዞን፤ ቦረዳ ወረዳ ይፋዊ የስራ ቆይታ በማድረግ የተለያዩ የልማት ስራዎች ጉብኝት ደረጉ ሲሆን፤ የተለያዩ የተጠናቀቁ የልማት ፕሮጀክቶችንም መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ ለዚሁ የስራ ቆይታ በቦረዳ ወረዳ ዘፍኔ ከተማ ሲደርሱ፤ በዞኑ እና በወረዳ…