
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የጥምቀተ በዓል ፀብና ጥላቻን በሰላምና በፍቅር የምንተካበት፣ ልዩነቶችንና አለመግባባቶችን በአንድነትና በፍቅር የምንፈታበትና የሚናሸገርበት፣ ትህትናን ተላብሰን ወንድማማችነትንና እህትማማችነንት የሚናፀናበት ደማቅ በዓል ነው ብለዋል። የክቡር…







