News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ወረሃ መጋቢት የለዉጥ ችቦ የተለኮሰበት፣ ፍሬያማ የሰባት ዓመት ጉዞ የተጀመረበት፣ በርካታ የዉስጥ እና የዉጪ ፈተናዎችን ለጥንካሬያችን ግብዓት ያደረግንበት፣ መጋቢታዊያንን በመዘከር…

ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ የምርት ወቅትን አስመልክቶ ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በክልላችን በ2016/17 የመኽር እርሻ ማስመዝገብ የቻልነውን አመርቂ ውጤት፤ በተያዘው የበልግ አዝመራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ!  ዒድ አል ፈጥር ሕዝበ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ አምባሳደሩ እና ቡድናቸው ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀው ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ…

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከክልሉ መንግስት ጋር በመቀናጀት የህዝቡን የመልማት ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባቸዋል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም ምስረታ በአርባ ምንጭ ዩንቨርሲቲ የተካሄደ ሲሆን፤ በጉባኤው በክልሉ መንግስትና እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም በይፋ ተመስርቷል። በመድረኩ ተገኝተው…

አመራሩ የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነትና ከህዝብ የተቀበለውን አደራ በአግባቡ በመወጣት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ሊያደርግ ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ማዕከል አድርጎ በተዘጋጀው፤ ክልል አቀፍ የቀጣይ 90 ቀናት የመንግስትና የፓርቲ ሥራዎች ዕቅድ ላይ ያተኮረ የአመራር የዉይይት መድረክ ተገኝተው መልዕክት ማስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፡- አመራሩ በጉባኤው የተቀበለውን ታላቅ የህዝብ አደራና…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ20ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ባካሄደው 20ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ20ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- ለም/ቤቱ የቀረቡ የተለያዩ ረቂቅ ደንቦች፤ መመሪያዎች እና የውሳኔ…

“ሰላም የዕድገትና የልማት መሠረት በመሆኑ የክልሉን አንጻራዊ ሰላም ለማፅናት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በወላይታ ሶዶ ከተማ የተካሄደው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት የ2ኛ ዓመት 2ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤ የክልሉን ሰላም ማፅናት የሚያስችሉ ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቋል፡፡    ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ማጠቃለያ በፓርቲው 2ኛ ጉባኤ ከተቀመጡ አቅጣጫዎች አንዱ ጠንካራ…