
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ወረሃ መጋቢት የለዉጥ ችቦ የተለኮሰበት፣ ፍሬያማ የሰባት ዓመት ጉዞ የተጀመረበት፣ በርካታ የዉስጥ እና የዉጪ ፈተናዎችን ለጥንካሬያችን ግብዓት ያደረግንበት፣ መጋቢታዊያንን በመዘከር…