News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ዲሽታ ጊና” የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ዲሽታ ጊና” የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለአሪ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ “ዲሽታ ጊና” በዓል በሰላም አደረሰን! አደረሳችሁ! የአሪ ብሄረሰብ የራሱ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል፤ የኅብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን ብዝኃነት በማክበር፤ የሕዝቦች ትስስርን በማጠናከር፤ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴቶችን በማጎልበት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አናጋገሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቪታ (vita) መንግስታዊ ያልሆነ ግብረሰናይ ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ዊሊያም የተመራ ልዑክ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አናጋግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ መንግስት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬትና ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትኩረት በመስጠት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በቀጣይ የ 100 ቀናት ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ ከክልሉ አስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫ አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከህዳር 20 እስከ የካቲት 30 በሚፈጸሙ በቀጣይ የ 100 ቀናት ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ካሉ የክልል፤ የዞንና የረጂዮ ፖሊስ ከተሞች አስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ወቅት በመደመር መንግስት…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮምሽን የተሰሩ ስራዎች በተመለከተ አጀንዳው ላይ ሲሆን፤ በዚህም በክልሉ በተለያየ ጊዜ በወላይታ፣ ጌዴኦ፣ ጋሞ…

“የኢትዮ- ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት በመስራት የክልሉን ዕድገት በማገዝ ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የክልሉ መንግስት የሦሥትዮሽ ስትራቴጂካዊ የቀጥታ የንግድ ልውውጥ የትብብር ስምምነት ተፈራርሟል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በስትራቴጂካዊ የሦሥትዮሽ የቀጥታ የንግድ ልውውጥ ትብብር ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ እንዲሁም ከዙዦዎ ከተማ ኮንስትራክሽንና ልማት ካምፓኒ (ZCCD) ጋር በወላይታ ሶዶ ከተማ መክረዋል፡፡ በምክክሩ የክልሉ መንግስት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የጤና ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል ተገኝተው የማርበርግ ቫይረስ የመከላከልና የክትትል ስራዎች ምልከታ አደረጉ   

ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ለጅንካ ሆስፒታል የማልቡርግ ቫይረስን ለማከምና ለሌሎች ህክምናዎች የሚያስፈልጉ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል በመገኘት የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከል እና ስርጭቱን ለመቆጣጠር በመከናወን ላይ የሚገኙ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የ 2017/2018 ክልል አቀፍ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የ 2018 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ ላይ ተገኝተው መልዕክት በማስተላለፍ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለይ ባለፉ…