
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ሶዶ ማዕከል በግንባታ ላይ ያሉ የቢሮዎች ህንጻ ግንባታ ያለበትን ደረጃ በስፍራው ተገኝተው ገመገሙ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነባ የርዕሰ መስተዳድር እና የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ህንፃ ግንባታዎች ጅማሮ መስክ ምልከታ በማደረግ የአፈፃፀም ደረጃቸውን ገምግመዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመስክ በምልከታቸው ወቅት ህንፃ ግንባታ ከተጀመረ አጭር ጊዜ ቢሆንም የግንባታው ሂደት…
 
	






