
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ! ዒድ አል ፈጥር ሕዝበ…