News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የአንድ ጀንበር ተከላን በይፋ አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ሶልካ ተራራ ላይ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የዘንድሮ የሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላን በይፋ አስጀምረዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃ ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት አረንጓዴ አሻራ የአካባቢ ደህንነትን በመጠበቅ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የሐምሌ 24/2017 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላን በማስመልከት ያስተላለፉት መልዕክት፦

“በመትከል ማንሰራራት” በነገው የሐምሌ 24/2017 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ ሌላ ታሪክ እናስመዘግባለን። ባለፈዉ ዓመት በ6ኛው የሀገራዊው የአንድ ጀንበር ተከላ በክልላችን 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል አቅደን ተፈጥሮን ለመንከባከብ በማይሰንፈው ህዝባችን የነቃ ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ በመትከል አዲስ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በስድስቱ የክልሉ ማዕከላት ለሚገነቡ የህንፃ ግንባታ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በድስቱ ማዕከላት ለቢሮ እና ሌሎች አገልግሎቶች ለሚውሉ የህንፃ  ግንባታ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ተካሄዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በሁሉም የክልሉ ማዕከላት ሊገነቡ ለታሰቡ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ቀድሞ የተጀመሩ ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ በተለያየ…

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ ሀብት ማሰባሰብ በይፋ ተጀመሯል

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታ እና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ የሚውል ሀብት የማሰባሰብ ተግባር በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ ሁሉም የድርሻውን እንዲያበረክትም ጥሪ ቀርቧል፡፡   በክልላችን በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም የደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሆስፒታሉ ላይ ከፍተኛ…

“የክልሉ መንግስት ለኦቶና ሆስፒታል መልሶ ግንባታ የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደርጋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኦቶና ሆስፒታል ተገኝተው በሆስፒታሉ ተከሰቶ የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ያደረሰውን ጉዳት ተመልክተዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና (በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል) ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ/ም የተከሰተ ድንገተኛ የእሳት አደጋ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የ2018 የአንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ ኢኒሼቲቪ መፅሐፍት ስርጭት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ኢኒሼቲቭ የታተሙ ከ1ኛ – 3ኛ ክፍል ላሉ ታማሪዎች የሚውሉ መማሪያ መፅሐፍት ስርጭት በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በ “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” ንቅናቄ ህብረተሰቡን በማስተባበር በተደረገ የገንዘብ ድጋፍ…

ክልሉን የሰላም፣ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት በማድረጉ ጉዞ የፓርቲያችን አመራሮችና አባላት ትልቅ ስራ ሰርተዋል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ 2017 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ እና የ 2018 ጠቋሚ ዕቅድ መድረክ የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አካላት እውቅና በመስጠት ተጠናቋል። የብልጽግና ስራ አስፈፃሚ አባልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ ማጠቃለያ በመገኘት…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ23ኛ መደበኛ ስብሰባው የክልሉ የ2018 በጀት 53.2 ቢሊዮን እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ በማካሄድ በክልሉ መንግስት የ2018 የበጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በዚሁ የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ በተመለከተ…