News

እንደ “ዎና” ያሉ የጎላ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸው ባህላዊ እሴቶች ጠብቆ የህዝቦች አንድነትን ለማጠናከር እና ያሉ ፀጋዎችን ተጠቅሞ ምርታማነትን በማሳደግ ተረጂነትን ታሪክ ለማድረግ መጠቀም ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ዎናንካ አያና” የቡርጂ ብሄረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዋናንካ አያና” በዓል “የዎና በዓል ለሰላም፤ ለአብሮነት እና ለብልጽግና” በሚል መሪ ቃል በቡርጂ ዞን፤ በሶያማ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የዎናን በዓል ከመላው የቡርጂ ማህበረሰብ ጋር በአንድነትና…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዮያ ቡርጄ!  ዮያ ዳሾ!  ዮያ ጉል ጉባ! ባጋ ዳንሳሽን፤ ዎናን’ካ አያናጋ ዳቃሳንችንኩ እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን አደረሰን! ታታሪነት…

“ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የፈጠረውን ምቹ  ሁኔታ ተጠቅሞ ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የውስጥ አቅምን ለማሳደግና ለህዝብ የልማት ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ቃልን ወደ ባህል፤ ፀጋን ወደ ገቢ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የታክስ ንቅናቄ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድሩ፥  ክልሉ በዕቅድ ባስቀመጠው ልክ ገቢ መሰብሰብ ባለመቻሉ የበጀት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶች በማፅደቅ በስኬት ተጠናቋል

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶችን መርምሮ አጽድቋል። በዚህ መሰረት:- 1ኛ.ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ቢሮ ኃላፊ 2ኛ.አቶ ተፈሪ አባተ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ዶክተር አበባየሁ ታደሰ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊና የጂንካ ክላስት…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት…

የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል። በዚህም መሰረት የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዴ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት በ4ኛ መደበኛ ጉባኤው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አፀደቀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የቀረቡለትን ስድስት አዋጆች እና አንድ ፖሊሲ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል። እነዚህም፡- 1- የክልሉን የሪጅዮ ፖሊስ ከተሞች ለማደራጀት የወጣ አዋጅ፤ 2-…