
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮምሽን ኮምሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮምሽን ኮምሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ ልዑክ ጋር በሰብአዊ መብቶች አጠባበቅና አያያዝ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮምሽን የዜጎችን የሰበአዊ መብቶች መጠበቅ በመከታተልና በማረጋገጥ ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ…







