
በኅብረት ዳግም ታሪክ መስራት ችለናል!
ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ በክልላችን ዘርፌ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን 60 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል አቅደን፤ በክልሉ ህዝብ ግንባር ቀደም ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ 69 ሚሊዮን ችግኞች በመትከል ለአገራዊ ግብ ስኬት የድርሻችንን በማበርከት ሌላ ታሪክ ማስመዝገብ በመቻላችን…

ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ በክልላችን ዘርፌ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን 60 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል አቅደን፤ በክልሉ ህዝብ ግንባር ቀደም ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ 69 ሚሊዮን ችግኞች በመትከል ለአገራዊ ግብ ስኬት የድርሻችንን በማበርከት ሌላ ታሪክ ማስመዝገብ በመቻላችን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ባጭር ጊዜ በቀደመ የተሟላ ተቋማዊ አቅሙ የተሻለ የህክምና አገልግሎት መስጠት እንዲችል ለማስቻል ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጣ ግብረ ሀይል በማቋቋም የስራ ስምሪት መስጠታቸው ይታወሳል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በግብረ ሀይሉ ባለፉ 72…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ሶልካ ተራራ ላይ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የዘንድሮ የሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላን በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃ ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት አረንጓዴ አሻራ የአካባቢ ደህንነትን በመጠበቅ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ…

“በመትከል ማንሰራራት” በነገው የሐምሌ 24/2017 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ ሌላ ታሪክ እናስመዘግባለን። ባለፈዉ ዓመት በ6ኛው የሀገራዊው የአንድ ጀንበር ተከላ በክልላችን 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል አቅደን ተፈጥሮን ለመንከባከብ በማይሰንፈው ህዝባችን የነቃ ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ በመትከል አዲስ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በድስቱ ማዕከላት ለቢሮ እና ሌሎች አገልግሎቶች ለሚውሉ የህንፃ ግንባታ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ተካሄዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በሁሉም የክልሉ ማዕከላት ሊገነቡ ለታሰቡ የተቋማት ህንፃ ግንባታ ቀድሞ የተጀመሩ ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ በተለያየ…

ለኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል መልሶ ግንባታ እና ተቋማዊ አቅም ማጠናከሪያ የሚውል ሀብት የማሰባሰብ ተግባር በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ ሁሉም የድርሻውን እንዲያበረክትም ጥሪ ቀርቧል፡፡ በክልላችን በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና ሪፈራል ሆስፒታል ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም የደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሆስፒታሉ ላይ ከፍተኛ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኦቶና ሆስፒታል ተገኝተው በሆስፒታሉ ተከሰቶ የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ያደረሰውን ጉዳት ተመልክተዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው አንጋፋው የኦቶና (በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል) ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ/ም የተከሰተ ድንገተኛ የእሳት አደጋ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ኢኒሼቲቭ የታተሙ ከ1ኛ – 3ኛ ክፍል ላሉ ታማሪዎች የሚውሉ መማሪያ መፅሐፍት ስርጭት በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በ “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” ንቅናቄ ህብረተሰቡን በማስተባበር በተደረገ የገንዘብ ድጋፍ…