
ክልሉን የሰላም፣ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት በማድረጉ ጉዞ የፓርቲያችን አመራሮችና አባላት ትልቅ ስራ ሰርተዋል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ 2017 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ እና የ 2018 ጠቋሚ ዕቅድ መድረክ የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አካላት እውቅና በመስጠት ተጠናቋል። የብልጽግና ስራ አስፈፃሚ አባልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ ማጠቃለያ በመገኘት…







