News

ክልሉን የሰላም፣ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት በማድረጉ ጉዞ የፓርቲያችን አመራሮችና አባላት ትልቅ ስራ ሰርተዋል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ 2017 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ እና የ 2018 ጠቋሚ ዕቅድ መድረክ የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አካላት እውቅና በመስጠት ተጠናቋል። የብልጽግና ስራ አስፈፃሚ አባልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ ማጠቃለያ በመገኘት…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ23ኛ መደበኛ ስብሰባው የክልሉ የ2018 በጀት 53.2 ቢሊዮን እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ በማካሄድ በክልሉ መንግስት የ2018 የበጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በዚሁ የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ በተመለከተ…

ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ሀገሩን ለመለወጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል ነው -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከክረምት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቱ የነገ ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን ዛሬም በንቁ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ አካባቢውንና ሀገሩን ለመለወጥ የድርሻውን የሚወጣ፤ ለማህበረሰቡ አወንታዊ ለውጥ የሚተጋ ግንባር ቀደም የልማት ኃይል መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለዚህ…

የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው ቀሪ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው ቀሪ አጀንዳዎች ላይ በመምከር የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ አስቀድሞ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን ማሳለፉ ይታወሳል። ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለትም በቀሪ የ22ኛ…

“ውሃን በዘላቂነት ለመጠቀም የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ስራዎችን አጠናክሮ ቀጣይነት ባለው አግባብ መስራት ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በሳውላ ከተማ በክልሉ መንግስት ድጋፍ የተገነባ የንፁሁ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት በይፋ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እና ክቡር ሚኒስትሩ ለምረቃ መርሃ ግብሩ ጎፋ ዞን፤ ሳውላ ከተማ…

“የገጠሩን ህብረተሰብ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ የመንገድ መሰረተ ልማት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በመሰራት ላይ ይገኛል” ርዕስ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ዳሞት ጋሌ ወረዳ በክልሉ መንገዶች ባለስልጣን ሶዶ ዲስትሪክት የተገነባ የገጠር መንገድ ልማት ፕሮጀክት መርቀው ከፍተዋል። መንገዱ ከቦዲቲ ከተማ እስከ ኮናሳ ፑላሳ እንዲሁም አጎራባች ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ አቋርጦ ወደ ዋርካ የሚወስድ 20 ኪ/ሜ የሚሸፍን የገጠር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን በሻንቶ ከተማ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን፥ ዳሞት ፑላሳ ወረዳ በሻንቶ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው በይፋ አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ከ 208 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ…

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2ኛ ቀን ውሎ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ22ኛ መደበኛ ስብሰባው 2ኛ ቀን ውሎ፡- የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት አመት ረቂቅ የበጀት ቀመር፤ የአዳዲስ የልማት ኢንሼቲቮች ትግበራ ዝግጅት እንዲሁም የክልል ማዕከላት የተቋማት ህንፃ ግንባታ ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡  መስተዳድር ም/ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…