News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነቡ የቢሮዎች ህንጻ ግንባታ የመስክ ምልከታ አደረጉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነባ የርዕሰ መስተዳድር እና የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ህንፃ ግንባታዎች ጅማሮ የመስክ መልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመስክ ምልከታው ወቅት በ9 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እንዲሁም…

በቴክኖሎጂና በሀገራዊ ኢኒሼቲቮች የታገዘ ግብርናን በማከናወን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚሰራው ሥራ ይጠናከራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘና በሀገራዊ ኢኒሼቲቮች የተቃኘ የግብርና ልማት ሥራ በማከናወን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን የማረጋገጥ ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፥ ክልሉን የሰላም፣የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት ማድረግ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የአንጋፋው አርቲስት ፊሻሌ ሚልካኖ እና የሁለት የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ በማስጀመር ክልላዊ የአንድ ጀንበር ቤት ግንባታ ስራን በይፋ አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በመከናወን ላይ የሚገኘው የዘንድሮ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የአንድ ጀንበር ቤት ግንባታ የጥበብ ባለውለታ ለሆነው አርቲስት ፊሻሌ ጨምሮ ለሁለት አቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ በማስጀመር በወላይታ ሶዶ ከተማ መርሃ ግብሩን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ነሐሴ 13 ክልላችን የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል ሆኖ የተመሠረተበት ታርካዊ ዕለት! እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛ የምሥረታ ዓመት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በክልሉ ያደረጉትን የሁለት ቀን የስራ ቆይታ እጅግ አስደሳችና ስኬታማ በሆነ አግባብ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የምስጋና መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለሁለት ተከታታይ ቀናት ያደረጉትን የስራ ቆይታ እጅግ አስደሳችና ስኬታማ በሆነ አግባብ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የምስጋና መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት በዚሁ የምስጋና መልዕክት ክቡር ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)  በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የነበራቸውን ቆይታ ተከትሎ መልዕክት አስተላልፈዋል

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ በጉብኝታቸው በክልሉ በወላይታ ዞን የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ የወላይታ ዞን ቆይታቸው የወላይታ ሶዶ ከተማን የኮሪደር ልማት፤ በዞኑ በአረካ ከተማ አቅራቢያ በግንባታ…

ወላይታ ሶዶ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እጅግ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ታላቅ አክብሮቷንና ፍቅሯን ገልጻለች!

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ በጉብኝታቸው በክልሉ በወላይታ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡  ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ጋር ለጉብኝቱ የሰላም፥ የፍቅርና የአንድነት ሰገነቷ ለምለሚቷ ወላይታ ሶዶ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)  በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአርባ ምንጭ የነበራቸውን ቆይታ ተከትሎ መልዕክት አስተላልፈዋል

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ በጉብኝታቸው በክልሉ በአርባ ምንጭ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ የአርባ ምንጭ ቆይታቸው በተለይ የሀገራዊው የ’ገበታ ለትውልድ’ አካል የሆነው የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ…