በቴክኖሎጂና በሀገራዊ ኢኒሼቲቮች የታገዘ ግብርናን በማከናወን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚሰራው ሥራ ይጠናከራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘና በሀገራዊ ኢኒሼቲቮች የተቃኘ የግብርና ልማት ሥራ በማከናወን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን የማረጋገጥ ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፥ ክልሉን የሰላም፣የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት ማድረግ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት…









