ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የ2018 የአንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ ኢኒሼቲቪ መፅሐፍት ስርጭት አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ኢኒሼቲቭ የታተሙ ከ1ኛ – 3ኛ ክፍል ላሉ ታማሪዎች የሚውሉ መማሪያ መፅሐፍት ስርጭት በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ በ “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” ንቅናቄ ህብረተሰቡን በማስተባበር በተደረገ የገንዘብ ድጋፍ…
	








